Fana: At a Speed of Life!

ከደምበል ሃይቅና ከቆቃ ሃይል ማመንጫ ግድብ  እንቦጭን የማስወገድ ዘመቻ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከደምበል ሃይቅና ከቆቃ ሃይል ማመንጫ ግድብ  እንቦጭን የማስወገድ ዘመቻ ዛሬ  በይፋ ተጀመረ፡፡ የዘመቻ ስራውም ከተማ ሃይሌ ሪዞርት አከባቢ በሚገኘው የዝዋይ ሃይቅ ዳርቻ ላይ አባገዳዎችና ተጠሪ እንግዶች እንዲሁም የአከባቢው ህብረተሰብ በተገኙበት…

የኢትዮ ሩሲያ የጋራ ኮሚሽን በሀገራቱ መካከል የተደረሱ ስምምነቶች ያሉበትን ደረጃ ገመገመ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያና የሩሲያ መንግስታት የጋራ ኮሚሽን በሁለቱ ሀገራት መካከል የተደረሱ ስምምነቶች ያሉበትን ደረጃ ገምግሟል። የጋራ ኮሚሽኑ መሪዎች በኢኮኖሚ፣ በሳይንስ፣ ቴክኒክ እና የንግድ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ጌታሁን…

የመቐለ ዩኒቨርሲቲ 3 ሺህ 290 ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመቐለ ዩኒቨርሲቲ በዛሬው ዕለት ለ28ኛ ጊዜ ያስተማራቸውን ተማሪዎች አስመረቀ፡፡ ዩኒቨርሲቲው በሁለተኛና በሦስተኛ ዲግሪ ያስተማራቸውን 3 ሺህ 290 ተማሪዎችን ነው ያስመረቀው፡፡ የምረቃ ስነስርዓቱ ላይ የሳይንስና ከፍተኛ…

በመዲናዋ ከሰኞ ጀምሮ የቅድመ መጀመሪያ እና ከ1ኛ እስከ 4ኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎች የገጽ ለገጽ ትምህርት ይጀምራሉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በ4ኛ ዙር የገጽ ለገጽ የመማር ማስተማር ስራ የሚገቡ የክፍል ደረጃዎችን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ይፋ አድርጓል፡፡ የአስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ሀላፊ አቶ ዘላለም ሙላቱ ደሙ በሰጡት መግለጫ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት…

አቶ መላኩ አለበል ከጀርመን አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 8 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ስቴፈን አውር ጋር ተወያይተዋል። የግብርናው ዘርፍ ለሀገሪቱ ዋና የኢኮኖሚ ምንጭ ቢሆንም በዘመናዊ ቴክኖሎጅ የታገዘ ባለመሆኑ ሀገሪቱ ያላትን…

የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ በኢትዮጵያ ከፈረንሳይ አምባሳደር እና ልዑካን ቡድን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ወይዘሮ ፈጡም ሙስጠፋ በኢትዮጵያ ከፈረንሳይ አምባሳደር ሬሚ ማሬሾ እና ልዑካን ቡድን ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም የሃገራቱን ረጅም እድሜ ያስቆጠረ ታሪካዊ ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ…

የአዲስ አበባ አትክልት ተራ በሃይሌ ጋርመንት ገበያ ማዕከል አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ አትክልት ገበያ ማዕከል በሃይሌ ጋርመንት አካባቢ አዲስ በተገነባው የገበያ ማዕከል አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡ አዲሱ የገበያ ማዕከል የቀድሞውን የአትክልትና ፍራፍሬ መሸጫን በመተካት የሚሰራ ነው ተብሏል፡፡ ከዚህ ቀደም ጃንሜዳ…

የካናዳ አነስተኛ ንግድ እና ዓለም አቀፍ ንግድ ሚኒስትር በኢትዮጵያ ጉብኝት ሊያደርጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የካናዳ አነስተኛ ንግድ፣ የወጪ ንግድ ማስተዋወቂያ እና ዓለም አቀፍ ንግድ ሚኒስትር ሜሪ ኒግ በኢትዮጵያ፣ በደቡብ አፍሪካና ኬኒያ ጉብኝት እንደሚያደርጉ ተገለጸ። የሚኒስትሯ ጉብኝት የአፍሪካና ካናዳን የንግድ ዘርፍ ለማጠናከር ያለመ መሆኑ ነው…

ዓለም አቀፍ የተመራማሪዎች ቡድን የኮሮና ቫይረስን መነሻ ለማጥናት ወደ ውሃን ሊያቀኑ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዓለም አቀፍ የተመራማሪዎች ቡድን የኮሮና ቫይረስን መነሻ ለማጥናት ወደ ቻይና ውሃን ሊያቀና መሆኑን የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ፡፡ ቡድኑ 10 አባላትን የያዘ ሲሆን በቀጣይ ወር ነው ወደ ሁሃን ከተማ የሚያቀናው፡፡ የተመራማሪዎች ቡድን ወደፊት…

ናይጄሪያ ከጎረቤት ሀገራት ጋር የሚያዋስኗትን ድንበር ዳግም ከፍታለች

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 8 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ናይጄሪያ ከቤኒን እና ከኒጀር ጋር የሚያዋስኗትን የድንበር ማቋረጫዎች እንደገና ከፍታለች። አሁን ላይ የተከፈቱት አራት የድንብር መቋረጫዎች ሲሆኑ በህገ-ወጥ መንገድ ይደረግ የነበረውን የግብርና ምርቶች እና የጦር መሣሪያ ዝውውርን ለማስቆም በሚል…