የመዲናዋን የመንገድ ሽፋን ሊያሳድጉ የሚችሉ አዳዲስ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች የዲዛይን ጥናት ስራዎች እየተከናወኑ ነው
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን የከተማዋን የመንገድ ሽፋን የሚያሳድጉና የተቀላጠፈ የትራፊክ ፍሰት የሚፈጥሩ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶችን ለማከናወን እንዲያስችል ታሳቢ የተደረጉ የማስተር ፕላን የመንገድ ዲዛይን ጥናቶችን እያከናወነ እንደሚገኝ…