Fana: At a Speed of Life!

የመዲናዋን የመንገድ ሽፋን ሊያሳድጉ የሚችሉ አዳዲስ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች የዲዛይን ጥናት ስራዎች እየተከናወኑ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን የከተማዋን የመንገድ ሽፋን የሚያሳድጉና የተቀላጠፈ የትራፊክ ፍሰት የሚፈጥሩ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶችን ለማከናወን እንዲያስችል ታሳቢ የተደረጉ የማስተር ፕላን የመንገድ ዲዛይን ጥናቶችን እያከናወነ እንደሚገኝ…

በገበታ ለሀገር ሦስት ፕሮጀክት ያሉበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በገበታ ለሀገር ሦስት ፕሮጀክት ማለትም በኮይሻ፣በጎርጎራ እና በወንጪ በቀረቡ ዲዛይን ስራዎች ላይ ያለበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡ በውይይቱ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን ጨምሮ ፕሮጀክቶች የሚከናወኑባቸው ክልሎች ርእሰ መስተዳድሮች፣…

በኦሮሚያ ክልል በ10 ቢሊየን ብር እየተገነቡ ያሉ የግብርና ምርት ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪዎች በዚህ አመት ማምረት ይጀምራሉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ10 ቢሊየን ብር እየተገነቡ ያሉ የግብርና ምርት ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪዎች በዚህ አመት ማምረት እንደሚጀምሩ የክልሉ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ኮርፖሬሽን አስታወቀ። ኮርፖሬሽኑ የቡልቡላ የተቀናጀ የግብርና ምርት ማቀነባበሪያ ፓርክን ጨምሮ…

በ782 የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ከሕወሓት ቡድን ጋር በመቀናጀት ግጭቶች ሲያስነሱ፣ ግድያ እና ዝርፊያ ሲፈጽሙ የነበሩ 782 የኦነግ ሸኔ የጥፋት ኃይሎች ላይ እርምጃ መወሰዱን የኦሮሚያ ክልል መንግስት አስታወቀ፡፡ የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ…

አየር መንገዱ ኮቪድ-19 ያስከተለውን ተፅእኖ ተቋቁሞ በማለፍ ከኤርባስ ሽልማት ተበረከተለት

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ኮቪድ-19 ያስከተለውን ተፅእኖ ተቋቁሞ በማለፍ ከኤርባስ አውሮፕላን አምራች ኩባንያ ሽልማት ተበከተለት። አየር መንገዱ በአቪዬሽኑ መስክ ላስመዘገበው ስኬት እና ሙያዊ ብቃት እውቅና እና ሽልማቱ እንደተሰጠው ከአየር መንገዱ…

ዶክተር ሊያ ከኳታር የህብረተሰብ ጤና ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ከኳታር የህብረተሰብ ጤና ሚኒስትር ጋር ተወያዩ፡፡ ሁለቱ ሚኒስትሮች በውይይታቸው በጤናው ዘርፍ የሀገራቱን የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የስምምነቱ አላማ በሀገራቱ…

በደቡብ ክልል የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ሁሉም ዞኖችና ልዩ ወረዳዎች የ2012 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ዛሬ መሰጠት ጀመረ፡፡ ለሁለት ቀናት የሚቆየው ፈተና በ3 ሺህ 782 የፈተና ጣቢያዎች እየተሰጠ ይገኛል፡፡ 292 ሺህ 769 ተማሪዎችም ፈተናውን እየወሰዱ…