Fana: At a Speed of Life!

የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና በሐረሪ፣ ሲዳማ እና ሶማሌ ክልሎች እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና በሐረሪ፣ ሲዳማ እና ሶማሌ ክልሎች መስጠት ተጀምሯል። ፈተናው በሶስቱም ክልሎች ከዛሬ ጀምሮ እስከ ታህሳስ 10 ቀን ድረስ እንደሚሰጥ ተገልጿል። በሐረሪ ክልል 4 ሺህ 213 ተፈታኞች ፈተናውን ለመውሰድ መቀመጣቸውን…

በአካባቢ ላይ የድምፅ ብክለት ያደረሱ 11 መጠጥ ቤቶች እና ሬስቶራንቶች ታሸጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በአካባቢ ላይ የድምፅ ብክለት ያደረሱ 11 መጠጥ ቤቶች እና ሬስቶራንቶች መታሸጋቸው ተገለጸ፡፡ ከ100 በላይ መጠጥ ቤቶች ላይ የአካባቢ ጥበቃ እና አረንጓዴ ልማት ኮሚሽን የአካባቢ ብክለት ቁጥጥር ባለሙያዎች ባደረጉት የድምፅ ልኬት…

በአዲስ አበባ ከተማ ከ13 ሚሊየን ካሬ ሜትር በላይ የሆነ ቦታ በህገ ወጥ መንገድ ተወሯል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሚገኙ 121 ወረዳዎች 13 ሚሊየን 523 ሺህ 634 ካሬ ሜትር ቦታ በህገ ወጥ መንገድ መወረሩ ተጠቆመ። የአዲስ ሚዲያ ኔትወርክ ‘የመሬት ቀበኞች’ በሚል ባዘጋጀው ዘጋቢ ፊልም እንዳመለከተው፤ ከለውጡ ማግስት ጀምሮ…

በህዳሴ ግድቡ ዙሪያ በአፍሪካ ህብረት አደራዳሪነት የተጀመረው ውይይት እንዲቀጥል ስምምነት ተደረሰ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአፍሪካ ህብረት አደራዳሪነት የተጀመረው የታላቁ የህዳሴ ግድብ የሦስትዮሽ ድርድር እንዲቀጥል ስምምነት ላይ መደረሱ ተገለጸ፡፡ የውሃ፣ የመስኖና ኢኒርጂ ሚኒስትር ዶክተር ስለሺ በቀለ ከሱዳን የመስኖና የውሃ ሚኒስትር ፕሮፌሰር ያሲር አባስ ጋር…

ፌስቡክ ማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክን ኢላማ ያደረጉ ከሩሲያና ከፈረንሳይ የሚነሱ አካውንቶች መዝጋቱ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌስቡክ ኩባንያ በማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ምርጫ ላይ ያተኮሩ ከሩሲያና ከፈረንሳይ የሚነሱ አካውንቶች መዝጋቱን አስታወቀ፡፡ ፌስቡክ በሦስት ኔትዎርኮች በጥቅሉ 500 የሚደርሱ ከሃገራቱ ጋር ግንኙነት ያላቸው አካውንቶችን ነው ያገደው፡፡…

አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ በሱዳን ከገዳሪፍ ግዛት አስተዳዳሪ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 7፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ በሱዳን ከገዳሪፍ ግዛት አስተዳዳሪ ጋር በኢትዮጵያ እና ሱዳን ግንኙነት ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ በሱዳን የኢፌዴሪ ባለሙሉስልጣን አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ በሱዳን ከገዳሪፍ አስተዳዳሪ ዶ/ር ሱለይማን አሊ ጋር በገዳሪፍ…

የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ በአዲስ አበባ ከተማ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ጋር እየመከረ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ በአዲስ አበባ ከተማ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ጋር እየመከረ መሆኑን ገለጸ፡፡ የምክክር መድረኩ ዋና አላማ በክልሉ የተካሄደው የህግ ማስከበርና በአሁኑ ወቅት እየተካሄደ ያለው ክልሉን መልሶ መገንባት ላይ የወጣቱ ሚና…

የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አደም ፋራህ በኢትዮጵያ የኳታር አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አደም ፋራህ በኢትዮጵያ የኳታር አምባሳደር ሐመድ አል ዶሳሪ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያና በኳታር መካከል ረዥም ጊዜ የቆየ የኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ የሁለትዮሽ ግንኙነት እንዳላቸው አፈ…

ኳታራዊው ባለሃብት ለህዳሴ ግድብ የ100 ሺህ ዶላር ቦንድ በድጋሚ ገዙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኳታራዊው ባላሀብት አብደላ ሳሌም ሱሌይቲን ኢትዮጵያ በሚገኘው ድርጅታቸው አማካኝነት የ100 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ቦንድ ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ገዙ። ባለሀብቱ የአል ሱሌይቲን ግሩፕ ኩባንያ ባለቤት እና ሊቀ መንበር ናቸው።…

በቀጣይ ሁለት ሳምንት ጃንሜዳ ወደ ቀድሞ አገልግሎቱ እንደሚመለስ ወ/ሮ አዳነች ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቀጣይ ሁለት ሳምንት ጊዜ ውስጥ ጃንሜዳ ወደ ቀድሞ አገልግሎቱ እንደሚመለስ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለፁ:: የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አመራሮች ከወጣቶች፣ የስፖርት ቤተሰቦች እና አርቲስቶች ጋር…