የሀገር ውስጥ ዜና የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና በሐረሪ፣ ሲዳማ እና ሶማሌ ክልሎች እየተሰጠ ነው Meseret Awoke Dec 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና በሐረሪ፣ ሲዳማ እና ሶማሌ ክልሎች መስጠት ተጀምሯል። ፈተናው በሶስቱም ክልሎች ከዛሬ ጀምሮ እስከ ታህሳስ 10 ቀን ድረስ እንደሚሰጥ ተገልጿል። በሐረሪ ክልል 4 ሺህ 213 ተፈታኞች ፈተናውን ለመውሰድ መቀመጣቸውን…
የሀገር ውስጥ ዜና በአካባቢ ላይ የድምፅ ብክለት ያደረሱ 11 መጠጥ ቤቶች እና ሬስቶራንቶች ታሸጉ Tibebu Kebede Dec 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በአካባቢ ላይ የድምፅ ብክለት ያደረሱ 11 መጠጥ ቤቶች እና ሬስቶራንቶች መታሸጋቸው ተገለጸ፡፡ ከ100 በላይ መጠጥ ቤቶች ላይ የአካባቢ ጥበቃ እና አረንጓዴ ልማት ኮሚሽን የአካባቢ ብክለት ቁጥጥር ባለሙያዎች ባደረጉት የድምፅ ልኬት…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ ከተማ ከ13 ሚሊየን ካሬ ሜትር በላይ የሆነ ቦታ በህገ ወጥ መንገድ ተወሯል Tibebu Kebede Dec 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሚገኙ 121 ወረዳዎች 13 ሚሊየን 523 ሺህ 634 ካሬ ሜትር ቦታ በህገ ወጥ መንገድ መወረሩ ተጠቆመ። የአዲስ ሚዲያ ኔትወርክ ‘የመሬት ቀበኞች’ በሚል ባዘጋጀው ዘጋቢ ፊልም እንዳመለከተው፤ ከለውጡ ማግስት ጀምሮ…
የሀገር ውስጥ ዜና በህዳሴ ግድቡ ዙሪያ በአፍሪካ ህብረት አደራዳሪነት የተጀመረው ውይይት እንዲቀጥል ስምምነት ተደረሰ Abrham Fekede Dec 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአፍሪካ ህብረት አደራዳሪነት የተጀመረው የታላቁ የህዳሴ ግድብ የሦስትዮሽ ድርድር እንዲቀጥል ስምምነት ላይ መደረሱ ተገለጸ፡፡ የውሃ፣ የመስኖና ኢኒርጂ ሚኒስትር ዶክተር ስለሺ በቀለ ከሱዳን የመስኖና የውሃ ሚኒስትር ፕሮፌሰር ያሲር አባስ ጋር…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ፌስቡክ ማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክን ኢላማ ያደረጉ ከሩሲያና ከፈረንሳይ የሚነሱ አካውንቶች መዝጋቱ አስታወቀ Abrham Fekede Dec 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌስቡክ ኩባንያ በማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ምርጫ ላይ ያተኮሩ ከሩሲያና ከፈረንሳይ የሚነሱ አካውንቶች መዝጋቱን አስታወቀ፡፡ ፌስቡክ በሦስት ኔትዎርኮች በጥቅሉ 500 የሚደርሱ ከሃገራቱ ጋር ግንኙነት ያላቸው አካውንቶችን ነው ያገደው፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ በሱዳን ከገዳሪፍ ግዛት አስተዳዳሪ ጋር ተወያዩ Meseret Awoke Dec 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ታህሳስ 7፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ በሱዳን ከገዳሪፍ ግዛት አስተዳዳሪ ጋር በኢትዮጵያ እና ሱዳን ግንኙነት ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ በሱዳን የኢፌዴሪ ባለሙሉስልጣን አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ በሱዳን ከገዳሪፍ አስተዳዳሪ ዶ/ር ሱለይማን አሊ ጋር በገዳሪፍ…
የሀገር ውስጥ ዜና የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ በአዲስ አበባ ከተማ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ጋር እየመከረ ነው Abrham Fekede Dec 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ በአዲስ አበባ ከተማ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ጋር እየመከረ መሆኑን ገለጸ፡፡ የምክክር መድረኩ ዋና አላማ በክልሉ የተካሄደው የህግ ማስከበርና በአሁኑ ወቅት እየተካሄደ ያለው ክልሉን መልሶ መገንባት ላይ የወጣቱ ሚና…
የሀገር ውስጥ ዜና የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አደም ፋራህ በኢትዮጵያ የኳታር አምባሳደር ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Dec 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አደም ፋራህ በኢትዮጵያ የኳታር አምባሳደር ሐመድ አል ዶሳሪ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያና በኳታር መካከል ረዥም ጊዜ የቆየ የኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ የሁለትዮሽ ግንኙነት እንዳላቸው አፈ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኳታራዊው ባለሃብት ለህዳሴ ግድብ የ100 ሺህ ዶላር ቦንድ በድጋሚ ገዙ Tibebu Kebede Dec 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኳታራዊው ባላሀብት አብደላ ሳሌም ሱሌይቲን ኢትዮጵያ በሚገኘው ድርጅታቸው አማካኝነት የ100 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ቦንድ ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ገዙ። ባለሀብቱ የአል ሱሌይቲን ግሩፕ ኩባንያ ባለቤት እና ሊቀ መንበር ናቸው።…
የሀገር ውስጥ ዜና በቀጣይ ሁለት ሳምንት ጃንሜዳ ወደ ቀድሞ አገልግሎቱ እንደሚመለስ ወ/ሮ አዳነች ገለፁ Meseret Awoke Dec 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቀጣይ ሁለት ሳምንት ጊዜ ውስጥ ጃንሜዳ ወደ ቀድሞ አገልግሎቱ እንደሚመለስ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለፁ:: የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አመራሮች ከወጣቶች፣ የስፖርት ቤተሰቦች እና አርቲስቶች ጋር…