Fana: At a Speed of Life!

ተጨማሪ 300 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 1 ሺህ 82 ሰዎች ከቫይረሱ አገግመዋል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገው 3 ሺህ 867 የላቦራቶሪ ምርመራ 300 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ዶክተር ሊያ በፌስ ቡክ ገጻቸው እንደገለጹት 1 ሺህ 82 ሰዎች ደግሞ ከቫይረሱ…

የሀረሪ ክልል እና የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ ሀላፊዎች በሀረሪ ክልል ከሚገኙ የትግራይ ክልል ተወላጆች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል እና ትግራይ ብልጽግና ፓርቲ ሀላፊዎች በሀረሪ ክልል ከሚገኙ የትግራይ ክልል ተወላጆች ጋር ተወያዩ። የሀረሪ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ሀላፊ አቶ አብዱጀባር መሀመድ በውይይት መድረኩ÷ ህወሓት የትግራይ ህዝብን አይወክልም…

‘ኢትዮሳት’ የአገሪቷ ብሮድካስተሮች በዓመት የሚያወጡትን 10 ሚሊየን ዶላር ወጪ በግማሽ መቀነስ ያስችላል-የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣን

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 'ኢትዮሳት' የአገሪቷ ብሮድካስተሮች በዓመት የሚያወጡትን 10 ሚሊየን ዶላር ወጪ በግማሽ መቀነስ የሚያስችል መሆኑን የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣን አስታወቀ። ባለሥልጣኑ ብሮድካስተሮች በ'ኢትዮሳት' በኩል ሥርጭት…

በሸገር ብዙሃን ትራንስፖርት አውቶቡስ ማቆሚያ ከፈነዳው ቦንብ በተጨማሪ በባለሙያ ሳይፈነዱ የከሸፉ ቦንቦች መኖራቸወን ፖሊስ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሸገር ብዙሃን ትራንስፖርት አውቶቡስ ማቆሚያ ከፈነዳው ቦንብ በተጨማሪ በባለሙያ ሳይፈነዱ የከሸፉ ቦንቦች መኖራቸወን ፖሊስ ገለጸ። በአዲስ አበባ ሰሚት አካባቢ በሚገኝ በሸገር አውቶቡስ ማቆሚያ የፈነዳ ቦንብን ተከትሎ 11 የሸገር ብዙሃን…

የስማርት ሜትር መሰረተ ልማት ዝርጋታ ማከናወን የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የስማርት ሜትር መሰረተ ልማት ዝርጋታ ለማከናወን የሚያስችል ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ ስምምነቱ የተፈረመው ኑሪ ቴሌኮም በተሰኘ የደቡብ ኮሪያ ኩባንያ እና በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት መካከል ነው። ስምምነቱን…

አቶ ደመቀ መኮንን ከተመድ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጋር ተወያይተዋል። በወቅቱም አቶ ደመቀ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሀፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ…

ኢትዮጵያ የተፈናቀሉ ዜጎቿን የመደገፍና መልሶ የማቋቋም ዝግጁነት አላት – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የተፈናቀሉ ዜጎቿን የመደገፍና መልሶ የማቋቋም ዝግጁነትና ብቃቱ ያላት መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በሰጡት ሳምንታዊ መግለጫ በትግራይ ክልል ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ እንዲሁም…