Fana: At a Speed of Life!

በጉጂ ዞን እጃቸውን ለሰጡና በቁጥጥር ስር ለዋሉ 405 የኦነግ ሸኔ አባላት የተሀድሶ ስልጠና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በጉጂ ዞን እጃቸውን ለሰጡና በቁጥጥር ስር ለዋሉ 405 የኦነግ ሸኔ አባላት የተሀድሶ ስልጠና እየተሰጠ ነው፡፡ በቁጥጥር ስር የዋሉት የኦነግ ሸኔ አባላት በወንጀል ድርጊት ያልተሳተፉ እና በዞኑ ባሉ ወረዳዎች ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ናቸው ተብሏል፡፡…

በ10 ዓመቱ የልማት እቅድ የነፍስ ወከፍ ገቢን ከ2 ሺህ ዶላር በላይ ለማድረስ ታቅዷል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲሱ የፕላንና ልማት ኮሚሽን የ10 አመት የልማት እቅድ ላይ በኢትዮጵያ ከሚገኙ መገናኛ ብዙኃን ጋር የምክክር ጉባዔ ተካሄዷል። የፕላንና ልማት ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ዶክተር ነመራ ገበየሁ የ10 ዓመቱ እቅድ የጋራ ዕቅድ እንደመሆኑ መጠን…

ኮሎኔል ፍስሃ በየነን ጨምሮ አምስት የመከላከያ መኮንኖች በነበሩ ግለሰቦች ላይ ለመርማሪ ፖሊስ ተጨማሪ 13 ቀናት ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ኮሎኔል ፍስሃ በየነን ጨምሮ አምስት የመከላከያ መኮንኖች በነበሩ ግለሰቦች ላይ ለተጀመረው ምርመራ ተጨማሪ 13 ቀናት ተፈቀደ። በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ 1ኛ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ቀርበው ጉዳያቸው የታዩት ተጠርጣሪዎች፤ በእነ…

ሲቪክ ማህበራት ለሰላም ግንባታ ያላቸውን ሚና የተመለከተ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰላም ሚኒስቴር አስተባባሪነት የተዘጋጀውና ሲቪክ ማህበራት ለሰላም ግንባታ ያላቸውን ሚና የተመለከተው ውይይት ተካሄደ፡፡ የሰላም ሚኒስትር ከፍተኛ አማካሪ ዶክተር አብዲ ዘነበ ሲቪክ ማህበራት በሀገሪቱ ዘላቂ ሰላም ለማምጣት እና የዳበረ ዴሞክራሲ…

በመዲናዋ ባለፈው አንድ ወር ከ2 ሺህ 700 በላይ የተለያዩ የጦር መሳሪያዎች መያዛቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ባለፈው አንድ ወር ከ2 ሺህ 700 በላይ የተለያዩ የጦር መሳሪያዎች መያዙን አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ከፌደራል ፖሊስና ከሌሎች የፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት…

የአውራምባ ታይምስ ባለቤትና ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ በተጠረጠረበት ወንጀል ፍርድ ቤት ቀርቦ ተከራከረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአውራምባ ታይምስ ባለቤትና ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ ባህታ በተጠረጠረበት ወንጀል ፍርድ ቤት ቀርቦ ተከራክሯል፡፡ ተጠርጣሪው ላይ መርማሪ ፖሊስ ከዚህ በፊት በተሰጠው 13 ቀናት ጊዜ የሰራውን የምርመራ ስራ ለችሎቱ አብራርቷል። የተለያዩ መልካም ጎን…

በጁንታው ቡድን ላይ እየተወሰደ ያለው እርምጃ ዳግም በማያንሰራራ መልኩ ሊጠናቀቅ እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፀረ ለውጥ በሆነው የህወሓት ጁንታ ቡድን ላይ እየተወሰደ ያለው እርምጃ ዳግም በማያንሰራራ መልኩ ሊጠናቀቅ እንደሚገባ በሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የሚገኙ የትግራይ ተወላጆች ገለጹ። የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር…

ለአርሰናል ውጤት ማጣት ሀላፊነቱን እወስዳለሁ- ሚካኤል አርቴታ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ለአርሰናል ውጤት ማጣት ሀላፊነቱን እንደሚወስድ አሰልጣኝ ሚካኤል አርቴታ ገለፀ። አሰልጣኝ ሚካኤል አርቴታ በሰጠው መግለጫ በሀሉም መገናኛ ብዘሃን የሚቀርቡ ወቀሳዎችንም እንደሚቀበል ነው ያስታወቀው። ትችቱ ተፈጥሯዊ ነው ያለው አሰልጣኙ የስራ…

ምክር ቤቱ 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 6ኛ መደበኛ ስብሰባውን አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 5ኛው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 6ኛ መደበኛ ስብሰባውን አካሄደ። ስብሰባው በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በሚገኘው መሰብሰቢያ አዳራሽ ነው የተካሄደው፡፡ በምክር ቤቱ የአሰራርና የአባላት ስነ…

የፀረ ጾታዊ ጥቃት (የነጭ ሪቫን) ቀን በጅግጅጋ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፀረ ጾታዊ ጥቃት ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ29ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ15ኛ ጊዜ በጅግጅጋ ተከበረ፡፡ በበዓሉ የሶማሌ ክልል ርዕስ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ፣ የሴቶችና ህፃናት ሚኒስትር ወይዘሮ ፊልሰን…