Fana: At a Speed of Life!

በትግራይ ክልል የተወሰደው ህግን የማስከበር እርምጃ  በመተከል ዞንም እንዲደገም ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትግራይ ክልል የተወሰደው ህግን የማስከበር እርምጃ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞንም እንዲደገም ተጠየቀ። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ብልጽግና ፓርቲ የሴቶች ሊግ አባላት በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ በአሶሳ ከተማ ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ…

የጆ ባይደን የምርጫ አሸናፊነት በኤሌክቶራል ኮሌጁ ተረጋጋጠ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጆ ባይደን የፕሬዚዳንታዊ ምርጫ አሸናፊነታቸው በኤሌክቶራል ኮሌጅ ተረጋግጦላቸው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ሆነው በይፋ ተሰየሙ፡፡ የየግዛት ተወካዮቹ ባይደን ወደ ነጩ ቤተ መንግስት መግባት የሚያስችላቸውን ማረጋገጫ የሚያገኙበትን እና ከህዝብ ያገኙትን…

የብሔራዊ በጎ ፈቃድ ማህበራዊ አገልግሎት የአመቻቾች ስልጠና ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር በሀገሪቱ ዘላቂ ሰላም ለመገንባት፣ ሀገራዊ መግባባትና አብሮነትን ለማጎልበት ዘርፈ ብዙ ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል። ማሕበራዊ መስተጋብሯ የተሟላ ሰላሟ የተጠበቀና አንድነቷ የተጠናከረ ኢትዮጵያን በማለም የተቋሙን ተልዕኮዎች…

ባለፉት አምስት ወራት ከማእድን ዘርፍ ከ 302 ሚሊየን ዶላር በላይ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት አምስት ወራት ከማእድን ዘርፍ ከ 302 ሚሊየን ዶላር በላይ መገኘቱን የማእድንና ነዳጅ ሚኒስቴር አስታወቀ። የማእድንና ነዳጅ ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ 4 ሺህ 83 ኪሎ ግራም ወርቅ ለውጭ ገበያ ቀርቦ 299 ሚሊየን ዶላር…

ከትግራይ ክልል ተወላጅ ወጣቶች ጋር በተለያዩ የሀገሪቱ ከፍሎች ውይይት ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከትግራይ ክልል ተወላጅ ወጣቶች ጋር ውይይት ሊካሄድ መሆኑን የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ምክትል ፕሬዚዳንት ወጣት አክሊሉ ታደሰ ገለፀ። ባለፈው አንድ ወር ጊዜ ውስጥ በትግራይ ክልል ህግ የማስከበር ስራ ሲሰራ ቆይቶ መጠናቀቁ የሚታወስ ነው፡፡…

ጎግልን ጨምሮ ስመ ጥር የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች ተቋማዊ የዘር መድሎ ይፈጽማሉ- ትምኒት ገብሩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የ”አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ” ተመራማሪ ዶክተር ትምኒት ገብሩ ሰሞኑን ከጎግል ኩባንያ ጋር ውዝግብ ውስጥ መግባቷ የትኩረት ማዕከል አድርጓታል። ዶክተር ትምኒት ባዘጋጀችው የጥናት ወረቀት እና ጎግል ሰራተኞችን በተለይም ከፆታ እና ከቀለም ጋር ተያይዞ…

አሜሪካ በቱርክ ላይ ማዕቀብ ጣለች

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አሜሪካ የኔቶ አባል በሆነችው ቱርክ ላይ ማዕቀብ መጣሏን አስታወቀች፡፡ ማዕቀቡ አንካራ ባለፈው አመት ከሩሲያ የገዛችውን ከምድር ወደ አየር ተወንጫፊ ሚሳኤልን ተከትሎ የተጣለ ነው ተብሏል፡፡ እንደ አሜሪካ አገላለጽ ቱርክ…

በአምስት ወራት ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአምስት ወራት ውስጥ 1 ቢሊየን 356 ሚሊየን 119 ሺህ ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የገቢና ወጪ ኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዛቸውን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ግምታዊ ዋጋቸው 981 ሚሊየን 590 ሺህ ብር የሚገመት የገቢ ኮንትሮባንድ ለመያዝ ታቅዶ…

ለመከላከያ የብሔራዊ ድጋፍ አሰባሳቢ የሚኒስትሮች ኮሚቴ በህክምና ላይ የሚገኙ የሠራዊት አባላትን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመከላከያ የብሔራዊ ድጋፍ አሰባሳቢ የሚኒስትሮች ኮሚቴ በጦር ኃይሎች ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በህክምና ላይ የሚገኙ የሠራዊት አባላትን ጎብኝቷል። መከላከያ ሠራዊቱ ህግ ለማስከበርና ለህልውና ባካሄደው ዘመቻ ጉዳት የደረሰባቸው አባላት…