ትጥቅ በመፍታት በሰላም ከህብረተሰቡ ጋር የተቀላቀሉ የትግራይ ሚሊሻና ልዩ ኃይል አባላት
https://www.youtube.com/watch?v=Y5rzddh9y3A
የተከዜ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ኃይል እያመነጨ ይገኛል
https://www.youtube.com/watch?v=RNHIcFrUljs
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን 24ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን ያካሄደ ሲሆን በጉባኤውም ኮማንደር አትሌት ደራርቱ ቱሉን ለቀጣዩ አራት ዓመታት የአትሌቲክስ…
https://www.youtube.com/watch?v=T1f5i7rYxJg
በዋናነት ለኦነግ ሸኔ የሎጅስቲክስ ድጋፍ ሲያደርግ የነበረው የጁንታው ኃይል በመደምሰሱ በተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞች ላይ አባ ቶርቤ በሚል ስያሜ ተደራጅቶ…
https://www.youtube.com/watch?v=AKeOS9LB3vg
በትግራይ ክልል ማዕከላዊ ዞን የጭላ ወረዳ በአንድ አካባቢ ጁንታው ደብቋቸው የነበሩ ከ140 በላይ ከባድና ቀላል ተሽከርካሪዎች እና የተለያዩ ፈንጅዎችን ጨምሮ…
https://www.youtube.com/watch?v=LXpfeybHAC0
ባለፉት 24 ሰዓታት 473 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 1 ሺህ 335 ሰዎች ከቫይረሱ አገግመዋል
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገው 4 ሺህ 778 የላብራቶሪ ምርመራ 473 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ።
ዶክተር ሊያ በትዊተር ገጻቸው እንደገለጹት 1 ሺህ 335 ሰዎች ደግሞ ከቫይረሱ…
ኮማንደር አትሌት ደራርቱ ቱሉ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት በመሆን ተመረጠች
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኮማንደር አትሌት ደራርቱ ቱሉ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት በመሆን ተመረጠች፡፡
ይህንንም ተከትሎ አትሌት ደራርቱ ለቀጣዮቹ አራት ዓመታት ፌዴሬሽኑን በፕሬዚዳንትነት ትመራለች፡፡
ከዚህ ቀደም ላለፉት ሁለት ዓመታት የፌዴሬሽኑ…
በትግራይ ክልል የተጀመረው የሽግግር ሂደት በክልሉ የዴሞክራሲ መሰረት የሚጥል መሆኑ ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትግራይ ክልል እየተካሄደ የሚገኘው የሽግግር ሂደት በክልሉ የዴሞክራሲና መልካም አስተዳደር መሰረት የሚጥል መሆኑን የጊዜያዊ አስተደዳሩ ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር ሙሉ ነጋ ተናገሩ።
በሽግግር ሂደቱ ህዝቡ ጊዜያዊ አስተዳዳሪዎቹን…
የሙለር ሪልስቴት ባለቤት እና ብርጋዴር ጄኔራል አብርሃም ፍርድ ቤት ቀረቡ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሙለር ሪል ስቴት ባለቤት አቶ ሙሉጌታ ተስፋኪሮስ እና ብርጋዴር ጄኔራል አብርሃም መውጫ ዛሬ ፍርድ ቤት ቀረቡ።
በእነ ሙለር ሪል ስቴት ባለቤት መዝገብ የተካተተ ተጠርጣሪም ከ81 ሚሊየን ብር በላይ በአንበሳ ባንክ በኩል ለጽንፈኛው የህውሓት ቡድን…