Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ብርሃኑ ከጅቡቲው የጦር ኃይሎች ኢታማዦር ሹም ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ ከጅቡቲው የጦር ኃይሎች ኢታማዦር ሹም ጄኔራል ዘካሪያ ሼክ ኢብራሂም ጋር በሁለቱ ሀገራት ግንኙነትና አካባቢያዊ የፀጥታ ጉዳየች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም የኢትዮጵያን ሰላምና ደህንነትን…

የትራንስ ኢትዮጵያ ንብረት የሆኑ በጅቡቲ ቆመው የነበሩ 179 ከባድ ተሽከርካሪዎች ቁልፎች ተመላሽ ሆኑ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትራንስ ኢትዮጵያ ኩባንያ አዲስ ተወካይ ከጅቡቲ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር የኩባንያው ንብረት የሆኑ 179 ከባድ ተሽከርካሪዎችን ቁልፎች ተረከቡ። ከታገዱት ድርጅቶች መካከል አንዱ የሆነው የትራንስ ኢትዮጵያ ንብረት የሆኑ ለስራ ወደ…

ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ዑመር ከባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ከዶ/ር ሂሩት ካሳው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚደንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ዑመር እድሪስ በቅርቡ በነጃሺ በደረሰው ጥቃት ዙሪያ ከባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ከዶክተር ሂሩት ካሳው ጋር ተወያይተዋል።…

 የአዲስ አበባ ስታዲየምን የዕድሳት ስራ ለማከናወን ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ስታዲየምን የዕድሳት ስራ ለማከናወን ስምምነት  መፈረሙን የኢትዮጵያ ስፖርት ኮሚሽን አስታወቀ። ስምምነቱ የተፈረመው የዲዛይን ፣ የማማከርና የቁጥጥር አገልግሎቱን ከሚያከናውነው ዮናስ አባይ አማካሪ አርክቴክቸር እና ኢንጅነሪንግ ከተባለ…

የቡልቡላ የተቀናጀ አግሮ-ኢንዱስትሪ ፓርክ በዚህ ዓመት ስራ ይጀምራል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) እየተገነቡ ካሉ ፓርኮች መካከል አንዱ የሆነው የቡልቡላ የተቀናጀ አግሮ-ኢንዱስትሪ ፓርክ በዚህ ዓመት ስራ እንደሚጀምር ተገለጸ። ከግብርና መር ወደ ኢንዱስትሪ መር የሚደረገውን መዋቅራዊ ሽግግር ለማሳለጥ መንግስት…

በትግራይ ክልል የመድሀኒት እና የህክምና መገልገያ መሳሪያዎችን እጥረን ለመቅረፉ የሚመለከታቸው አካላት ድጋፍ ማድረግ እንዳለባቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትግራይ ክልል የተደነገገውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም የሚመረምረው ቦርድ በሁለተኛው ዙር የመስክ ምልከታው ግኝቶች ላይ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ተወያይቷል፡፡ መርማሪ ቦርዱ የተወያየው ከጤና ሚንስቴር እንዲሁም ከሴቶች፣…

በቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት የተገነቡት የደባርቅ ብርሃንና የዋግ ኽምራ ሳህላ ብርሃን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት የተገነቡት የደባርቅ ብርሃን ሁለተኛ ደረጃ እና የዋግ ኽምራ ሳህላ ብርሃን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተመረቁ። ቀዳማዊት እመቤት ወይዘሮ ዝናሽ ታያቸው ፣የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አገኘሁ ተሻገር፣  የአማራ…

በኢትዮጵያ የመንገድ ትራፊክ አደጋ ከፈረንጆቹ 2010 እስከ 2018 80 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል- ሪፓርት

አዲስ አበባ ፣ ጥር 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የመንገድ ደህንነት ግምገማ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ የመንገድ ደህንነት ልዩ ልዑክ አስተባባሪነት ተካሂዷል። በግምገማው የኢትዮጵያ የመንገድ ደህንነት ብቃት ግምገማን የተመለከተው ሪፓርት የቀረበ ሲሆን የትራንስፖርት…

በደቡብ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፓለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክርቤት ስብሰባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፓለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክርቤት ስብሰባ በሀዋሳ እየተካሄደ ነው፡፡ በስብሰባው የጋራ ም/ቤት አሰራር እና በሚደረጉ እንቅስቃሴዎች ላይ ውይይት ይደረጋል፡፡ እንዲሁም የፖለቲካ ፓርቲዎች…

የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ቢጨምርም የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ተጠቃሚዎች ቁጥር ማሽቆልቆሉን የጤና ሚኒስቴር ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ቢጨምርም የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ተጠቃሚዎች ቁጥር ማሽቆልቆሉን የጤና ሚኒስቴር ገለፀ። የኮሮናቫይረስ ከሚመረመሩ ዜጎች ውስጥ ከ10 በመቶ በላይ ቫይረሱ እየተገኘባቸው መሆኑን የኢፌዴሪ ጤና…