Fana: At a Speed of Life!

የሙለር ሪልስቴት ባለቤት እና ብርጋዴር ጄኔራል አብርሃም ፍርድ ቤት ቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሙለር ሪል ስቴት ባለቤት አቶ ሙሉጌታ አስረስ እና ብርጋዴር ጄኔራል አብርሃም መውጫ ዛሬ ፍርድ ቤት ቀረቡ። በእነ ሙለር ሪል ስቴት ባለቤት መዝገብ የተካተተ ተጠርጣሪም ከ81 ሚሊየን ብር በላይ በአንበሳ ባንክ በኩል ለጽንፈኛው የህውሓት…

ለአፍሪካ በሽታ መከላከልና መቆጣጠር ማዕከል ዋና መስሪያ ቤት የመሠረተ ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ለአፍሪካ በሽታ መከላከልና መቆጣጠር ማዕከል /ሲዲሲ/ ዋና መስሪያ ቤት የመሠረተ ድንጋይ ተቀመጠ፡፡ በአዲስ አበባ ኃይሌ ጋርመንት አካባቢ የሚገነባው የማዕከሉ ህንጻ ወጪው በቻይና መንግስት የሚሸፈን ነው ተብሏል፡፡…

የኦነግ ሸኔ ፀረ ሰላም ሀይል እየተዳከመ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦነግ ሸኔ ፀረ ሰላም ሀይል እየተዳከመ መሆኑን የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ግርማ ገላን ከፋና ብድሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በነበራቸው ቆይታ በዋናነት ለኦነግ ሸኔ የሎጅስቲክስ ድጋፍ ሲያደርግ…

በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሀዲያ ሆሳዕና ወላይታ ድቻን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በ2013 የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ ሀዲያ ሆሳዕና አሸነፈ፡፡ ሀዲያ ሆሳዕና ዛሬ ረፋድ ጨዋታውን ከወላይታ ድቻ ጋር አኳሂዷል፡፡ በጨዋታውም ሀዲያ ሆሳዕና ወላይታ ድቻን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት ረቷል፡፡ የወላይታ ድቻን አንድ ግብ…

በኦሮሚያ ክልል ከሚገኙ ባለሃብቶች ጋር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፤ ታህሳስ 5፤ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ከሚገኙ ባለሃብቶች ጋር ውይይት ተካሄደ፡፡ ውይይቱ በኢሊሊ ሆቴል ባለሃብቶች በክልል መዋዕለ ንዋያቸውን ማፍሰስ በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ትኩረቱን አድርጎ ነው የተካሄደው፡፡ በመድረኩ በክልሉ መዋዕለ ንዋያቸውን ማፍሰስ ለሚፈልጉ…

አሜሪካ ሱዳንን ሽብርተኝነትን ከሚደግፉ ሃገራት ዝርዝር ውስጥ ሰረዘች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ሱዳን ሽብርተኝነትን ይደግፋሉ ከሚባሉት ሀገራት ዝርዝር ውስጥ ከዛሬ ጀምሮ መውጣቷ ተገለጸ፡፡ አሜሪካ ከ27 ዓመታት በፊት በሀገር ደረጃ ሱዳን ሽብርተኝነትን ትደግፋለች በሚል በጥቁር መዝገብ ዝርዝሯ ውስጥ ማስፈሯ ይታወሳል፡፡ ይህንንም ተከትሎም…

በቤልጂየም እና በሉክዘምበርግ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በህግ በማስከበር ዘመቻ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤልጂየም እና በሉክዘምበርግ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በህግ በማስከበር ዘመቻ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ከ799 ሺህ ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ፡፡ በትናንትናው ዕለት በቤልጂየም እና በሉክዘምበርግ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና…

ህግን ያላከበሩ 812 የንግድ ተቋማት የንግድ ፈቃዳቸው ሲሰረዝ 40 ሺህ 823 ተቋማት ታሽገዋል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመላ ኢትዮጵያ ባለፉት አምስት ወራቶች ህግን ባላከበሩ የንግድ ተቋማት እርምጃ መወሰዱን የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል አስታወቁ። በዚህም በአምስት ወራቱ ህግን ያላከበሩ 812 የንግድ ተቋማት የንግድ ፈቃዳቸው እንደተሰረዘ…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ኮቲዲቯር ገቡ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 5 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ኮቲዲቯር ገቡ፡፡ ፕሬዚዳንቷ በኮትዲቯሩ ፕሬዚዳንት አላሳኔ ኦታራ በአለ ሲመት ላይ ለመገኘት ነው ወደ ስፍራው ያመሩት፡፡ ፕሬዚዳንቷ አቢጃን ሲደርሱ የሃገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀማድ ባካዮኮ አቀባበል…

በህዳር ወር ከ19 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህዳር ወር 19 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ገቢው ከሃገር ውስጥ፣ ከወጪ ንግድ ቀረጥና ታክስ እንዲሁም ከሎተሪ ሽያጭ 19 ቢሊየን 224 ሚሊየን 974 ሺህ 139 ብር በመሰብሰብ…