የሀገር ውስጥ ዜና ሱር ኮንስትራክሽን ከመንገድ ስራ ወደ ምሽግ ቁፈራ ገብቶ እንደ ነበረ ተገለጸ Feven Bishaw Dec 13, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሱር ኮንስትራክሽን የተሰጠውን የመንገድ ስራ ፕሮጀክት ትቶ ወደ ምሽግ ቁፈራ ገብቶ እንደነበረ ተገለጸ። በአማራ ክልል ዋግህምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን የበርገሌ ወረዳ ፓሊስ ጽ/ቤት ኃላፊ ምክትል ኮማንደር ሲሳይ ካሴ…
የሀገር ውስጥ ዜና ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከዴንማርክ የልማት ትብብር እና የኖርዲክ ሀገሮች ትብብር ሚኒስትር ፍሌሚንግ ሙለር ሞርትንሰን ጋር ተወያዩ Feven Bishaw Dec 13, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰላም ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ከዴንማርክ የልማት ትብብር እና የኖርዲክ ሀገሮች ትብብር ሚኒስትር ፍሌሚንግ ሙለር ሞርትንሰን ጋር የበይነመረብ ውይይት አካሂደዋል። ሚኒስትሯ ስለተጠናቀቀው የሕግ ማስከበር ሥራ እና…
የሀገር ውስጥ ዜና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እና የብሉናይል ግዛት በጋራ እንደሚሰሩ ገለጹ Feven Bishaw Dec 13, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እና በሱዳን የብሉናይል ግዛት አስተዳደሮች በድንበር አካባቢ ልማትና ሰላም በጋራ ለመስራት በማቀድ የቀጣይ ስድስት ወራት የልማት እና የሠላም ስምምነቶችን ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን የፈረሙት…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ ታሪካዊ ቅርሶችን የመጠበቅ እና የህዝብ መዝናኛን የማስፋፋት ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል Feven Bishaw Dec 13, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ታሪካዊ ቅርሶችን የመጠበቅ እና የህዝብ መዝናኛ ስፍራዎች የማስፋፋት ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለፀ። የከተማ አስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤን ጨምሮ በምክትል…
የሀገር ውስጥ ዜና በመቐለ እና በማይጨው የሞባይል ድምፅ አገልግሎት ማስጀመር ተችሏል – ኢትዮ-ቴሌኮም Feven Bishaw Dec 13, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመቐለ ከተማ እና በማይጨው የሞባይል ድምፅ አገልግሎትን በሰሜን ሪጅን የቴሌኮም አገልግሎት ማስጀመር መቻሉን ኢትዮ-ቴሌኮም ገለጸ። አገልግሎቱ የተጀመረው አማራጭ ኃይል በመጠቀም መሆኑን ተቋሙ ገልጿል።…
የሀገር ውስጥ ዜና በሦስት ሳምንታት ውስጥ 1.8 ቢሊዮን ብር ግምት ያለው ድጋፍ ለመከላከያ ተሰብስቧል – ሰላም ሚኒስቴር Feven Bishaw Dec 13, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሦስት ሳምንታት ውስጥ ለአገር መከላከያ ሰራዊት 1.8 ቢሊዮን ብር ግምት ያለው ድጋፍ ከህዝብና ከተለያዩ ተቋማት መሰብሰቡን የሰላም ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል ገለጹ። በችግሩ ጉዳት ለደረሰባቸው የኅብረተሰብ ክፍሎች…
የሀገር ውስጥ ዜና የህገ ወጡ ህውሓት ተላላኪ በሆነው የኦነግ ሸኔ ቡድን ላይ የማያዳግም እርምጃ እየተወሰደበት መሆኑ ተገለፀ Tibebu Kebede Dec 12, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጂንታው ህውሓት ተላላኪ በሆነው የኦነግ ሸኔ ቡድን ላይ የማያዳግም እርምጃ እየተወሰደበት መሆኑን የምስራቅ ወለጋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አስመራ ኢጃራ ተናገሩ፡፡ የምስራቅ ወለጋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አስመራ ኢጃራ በኦሮሚያ ክልል በአራትም…
የሀገር ውስጥ ዜና ተመድ በትግራይ ክልል የድርጅቱ ሰራተኞች ለፈጸሙት ድርጊት ይቅርታ ጠየቀ Tibebu Kebede Dec 12, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) በትግራይ ክልል የድርጅቱ ሰራተኞች ለፈጸሙት ድርጊት ይቅርታ መጠየቁን የሰላም ሚኒስቴር አስታወቀ። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የመረጃ ፍሰት ቃል አቀባይ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ሕዳር 29 ቀን 2013 ዓ.ም…
የሀገር ውስጥ ዜና በደርግ ዘመነ መንግስት ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩት ፍቅረስላሴ ወግደረስ ከዚህ አለም በሞት ተለዩ Tibebu Kebede Dec 12, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደርግ ዘመነ መንግስት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩት ፍቅረስላሴ ወግደረስ ከዚህ አለም በሞት ተለዩ። የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ሻምበል ፍቅረስላሴ በዛሬው ዕለት ነው በ75 ዓመታቸው ህይወታቸው ያለፈው። ሻምበል ፍቅረስላሴ ወግደረስ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሶማሌን ህዝብ ባህልና አብሮ የመኖር እሴት ከማሳደግ አንጻር ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑ ተገለፀ Tibebu Kebede Dec 12, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሶማሌን ህዝብ ባህልና አብሮ የመኖር እሴት ከማሳደግ አንጻር ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን የክልሉ ባህል ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ። የክልሉ ባህል ቱሪዝም ቢሮ ቢሮ ሃላፊ አቶ ኤልያሰ ሀብብ እንደገለጹት የሶማሌ ብሄረሰብ መገለጫ የሆነውን…