Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ ተላላፊ ባልሆኑ በሽታዎች የሚያዙና የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር በየጊዜው እየጨመረ ነው

አዲስ አበባ ፣ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጤናማ ያልሆነ የአናኗር ዘይቤ በኢትዮጵያ ተላላፊ ባልሆኑ በሽታዎች የሚያዙና የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር እንዲያሻቅብ ማድረጉ ተገለጸ። ከፍተኛ የደም ግፊት፣ የስኳር ሕመም፣ ስር የሰደደ የመተንፈሻ አካል ችግር፣ ካንሰር፣ የልብ…

አቶ አገኘሁ ተሻገር ለተለያዩ የስራ ሀላፊዎች ሹመት ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር ለተለያዩ የስራ ሀላፊዎች ሹመት ሰጥተዋል፡፡ በዚህም መሰረት፡- 1. አቶ ጎሹ እንዳላማው የርዕሰ መስተዳድሩ የህዝብ ግንኙነት አማካሪ 2. አቶ ደሳለኝ አስራደ…

አምባሳደር ትዝታ ለህንድ የንግድ ማህበረሰብ በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት አማራጮች ዙሪያ ማብራሪያ ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዶክተር ትዝታ ሙሉጌታ ለህንድ የንግድ ማህበረሰብ አባላት በኢትዮጵያ ሰላለው ምቹ የኢንቨስትመንት አማራጭ ማብራሪያ ሰጡ። በህንድ የኤክስፖርት ድርጅት የተዘጋጀና ከኮቪድ 19 በኋላ በኢትዮጵያና ህንድ ያለው የንግድና…

በምርጫው ለመሳተፍ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየሰሩ መሆኑን የፖለቲካ ፓርቲዎች አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቀጣዩ ሀገራዊ ምርጫ ለመሳተፍ ከወዲሁ በርካታ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እያከናወኑ መሆኑን የተለያዩ ፖለቲካ ፓርቲዎች ገልጸዋል፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የኢትዮጵ ህዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሃፓ)፣…

የግብርና ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ወደ ሀገር ውስጥ የሚገባ ምርትን የመተካት ሙሉ አቅም እንዳላቸው የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች በሙሉ አቅማቸው ወደ ስራ ሲገቡ ወደ ሀገር ውስጥ የሚገባ ምርትን የመተካት ሙሉ አቅም እንዳላቸው የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዲኤታ አቶ እሸቴ አስፋው ተናግረዋል። የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴርና የአማራ…

ኤፍ ቢ አይ የታጠቁ የትራምፕ ደጋፊዎች የተቃውሞ ሰልፍ ሊያደርጉ ይችላሉ ሲል አስጠነቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ የወንጀል ምርመራ ቢሮ (ኤፍ ቢ አይ) ታጣቂ የዶናልድ ትራምፕ ደጋፊዎች ጆ ባይደን ቃለ መሃላ ከመፈፀማቸው በፊት በመላ አሜሪካ የተቃውሞ ሰልፍ ሊያደርጉ ይችላሉ ሲል አስጠነቀቀ። የታጠቁ ቡድኖች ከስምንት ቀን በኋላ ተመራጩ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት…

የአጊቱ ጉደታ አስከሬን አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤን እና በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የመንግስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ አቶ ጃንጥራር አባይን ጨምሮ ቤተሰቦቿ እና ሌሎች የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን…

በ’ገበታ ለሀገር’ ለመሳተፍ ገንዘብ ገቢ ላደረጉ እና ላሳወቁ የሰባተኛ ዙር ተቋማት ምስጋና ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት በ'ገበታ ለሀገር' ለመሳተፍ ገንዘብ ገቢ በማድረግ የባንክ ደረሠኝ በመላክ ያሳወቁ የሰባተኛ ዙር ተቋማትን ይፋ አደረገ:: ጽሕፈት ቤቱ ገንዘብ ገቢ ላደረጉ እና ደረሠኙን በመላክ ላሳወቁ የሰባተኛ ዙር ተቋማት ምስጋና…

ስዊድን የኢትዮጵያን የሪፎርም ስራዎች እንደምትደግፍ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል በኢትዮጵያ ከስዊድን አምባሳደር ሃንስ ሄንሪክ ሉንድኪስት ጋር ተወያዩ። ሚኒስትሯ የስዊድን መንግስት በኢትዮጵያ በትምህርት፣ ሴቶችና ህጻናት፣ ሰላም ግንባታ ዘርፎች እንዲሁም በአጠቃላይ የሪፎርም ጉዞ ላይ…

የቅራቅርንና የማይጸብሪን የጦር ግምባር በመምራት ድል ያደረጉት የኮሌኔል አለምነው ሞላ የቀብር ሥነ ሥርዓት ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የቅራቅርንና የማይጸብሪን የጦር ግምባር በመምራት ድል ያደረጉት የ33ኛ ክፍለ ጦር ምክትል አዛዥ ኮሎኔል አለምነው ሞላ የቀብር ሥነ ሥርዓት ተፈጸመ። በህይወት ታሪካቸው እንደተገለጸው የማይጸብሪን ግንባር በመምራትና አካባቢውን ከጁንታው ነፃ በማድረግ የሕግ…