Fana: At a Speed of Life!

በቤንሻንጉል ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲ አመራር አባላት ላይ የክልሉ ፓሊስ አባላት በቦርዱ ግቢ ውስጥ ያደረጉት የእስር ሙከራ ተገቢነት የሌለው ነው-…

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤንሻንጉል ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲ አመራር አባላት ላይ የክልሉ ፓሊስ አባላት በምርጫ ቦርድ ዋና መስሪያ ቤት የእስር ሙከራ ማድረጋቸው ተገቢነት የሌለው መሆኑን የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ። መጪው ምርጫ የሚካሄድበትን አውድ…

የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ካቤኔ ከነገ ጀምሮ ወደ ስራ እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ካቤኔ ከነገ ጀምሮ ወደ ስራ እንደሚገባ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር ሙሉ ነጋ አስታወቁ። የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር ሙሉ ነጋ በትግራይ ክልል ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ…

በከተሞች የመሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራምን ወደ 117 ከተሞች ማሳደግ ተችሏል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የከተሞች መሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም በ44 ከተሞች ተግባራዊ ሲደረግ መቆየቱን የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ገለፀ፡፡ ከ44ቱ ከተሞች በተጨማሪ የከተሞች ተቋማዊና መሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም አዳዲስ 73 ከተሞችን ጨምሮ…

የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ እና መሰል በሽታዎችን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የምርምር ተቋማት በቅንጅት መስራት እንዳለባቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ እና መሰል በሽታዎችን ውጤታማ በሆነ መልኩ ለመከላከል እና ለመቆጣጠር ይቻል ዘንድ የምርምር ተቋማት በቅንጅት መስራት እንዳለባቸው ተገለጸ፡፡ በጤና ዘርፍ የሚካሄዱ ምርምሮችን ውጤታማ ለማድረግ አውደጥናት ተካሂዷል፡፡…

ፋሲል ከነማ ፕሪምየር ሊጉን በድል ሲጀምር ድሬዳዋ ከተማ ከሰበታ ከተማ አቻ ተለያይተዋል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የ2013 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከፋሲል፤ ድሬዳዋ ከተማ ከሰበታ ከተማ ባደረጉት ጨዋታ ዛሬ ጀምሯል፡፡ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ድሬዳዋ ከሰበታ ከተማ ያለግብ 0 ለ 0 ተለያይተዋል። 9 ሰዓት ላይ…

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መርሃ ግብሮች ያሰለጠናቸውን 2 ሺህ 444 ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መርሃ ግብሮች ሲያስተምራቸው የነበሩ 2 ሺህ 444 ተማሪዎችን አስመረቀ፡፡ ተመራቂዎቹ በ2012 ዓ.ም መመረቅ የነበረባቸው ሲሆን በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ትምህርት በመቋረጡ የምረቃ ፕሮግራማቸው ዛሬ…

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለሚያስገነባው ባለ 12 ወለል ሁለገብ ህንፃ የመሠረት ድንጋይ አስቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በ753 ካሬ ሜትር ስፋት ላይ ለሚያስገነባው ባለ 12 ወለል ሁለገብ ህንፃ የመሠረት ድንጋይ አስቀመጠ። የመሠረት ድንጋዩን የኢፌዴሪ ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ኤሊያስ ሽኩር እና የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን…

የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የለገጣፎ ለገዳዲ አትሌቲክስ ማዘውተሪያን መረቁ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የለገጣፎ ለገዳዲ አትሌቲክስ ማዘውተሪያን መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ የለገጣፎ ለገዳዲ የአትሌቲክስ የአሸዋ ትራክን ነው በዛሬው እለት መርቀው በይፋ ስራ…

አሜሪካ የፋይዘር እና ባዮኤንቴክ ክትባት ለአስቸኳይ አገልግሎት እንዲውል ፈቀደች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ የፋይዘር እና ባዮኤንቴክ ክትባት ለአስቸኳይ አገልግሎት እንዲውል መፍቀዷ ተሰምቷል፡፡ የአሜሪካ የምግብ እና የመድኃኒት አስተዳደር የፋይዘር እና የባዮኤንቴክ ክትባት ለአስቸኳይ አገልግሎት እንዲውል መፍቀዱ ተነግሯል፡፡ በአሜሪካ ከ295…

በህዳር ወር ከ268 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የገቢና የወጪ ኮንትሮባንድ እቃዎችና ህገ ወጥ ገንዘብ መያዝ መቻሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህዳር ወር ከ268 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የገቢና የወጪ ኮንትሮባንድ እቃዎችና ህገ ወጥ ገንዘብ መያዝ ተችሏል፡፡ ግምታዊ ዋጋቸው ብር 213,620,309 የሆኑ የገቢ ኮንትሮባንድ እቃዎችና ህገ-ወጥ ገንዘብ ግምታዊ ዋጋቸው 54,526,384…