Fana: At a Speed of Life!

አሜሪካ የፋይዘር እና ባዮኤንቴክ ክትባት ለአስቸኳይ አገልግሎት እንዲውል ፈቀደች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ የፋይዘር እና ባዮኤንቴክ ክትባት ለአስቸኳይ አገልግሎት እንዲውል መፍቀዷ ተሰምቷል፡፡ የአሜሪካ የምግብ እና የመድኃኒት አስተዳደር የፋይዘር እና የባዮኤንቴክ ክትባት ለአስቸኳይ አገልግሎት እንዲውል መፍቀዱ ተነግሯል፡፡ በአሜሪካ ከ295…

በህዳር ወር ከ268 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የገቢና የወጪ ኮንትሮባንድ እቃዎችና ህገ ወጥ ገንዘብ መያዝ መቻሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህዳር ወር ከ268 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የገቢና የወጪ ኮንትሮባንድ እቃዎችና ህገ ወጥ ገንዘብ መያዝ ተችሏል፡፡ ግምታዊ ዋጋቸው ብር 213,620,309 የሆኑ የገቢ ኮንትሮባንድ እቃዎችና ህገ-ወጥ ገንዘብ ግምታዊ ዋጋቸው 54,526,384…

ጀርመን በሳዑዲ ላይ ጥላው የነበረውን የጦር መሳሪያ ሽያጭ ማዕቀብ ለአንድ አመት አራዘመች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጀርመን በሳዑዲ ዓረቢያ ላይ ጥላው የነበረውን የጦር መሳሪያ ሽያጭ ማዕቀብ ለአንድ አመት አራዘመች፡፡ ማዕቀቡ የተራዘመውም ሪያድ በአሁኑ ወቅት በየመን የእርስ በርስ ግጭት ውስጥ በምታደርገው ጣልቃ ገብነት ምክንያት ነው ተብሏል፡፡ በዚህ…

በዳያስፖራ ኤጀንሲ የተመራ የልዑካን ቡድን በዱባይና ሰሜን ኤመሬቶች ከሚኖሩ የዳያስፖራ ማህበረሰብ አባላት ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር የተመራ የልዑካን ቡድን በዱባይና ሰሜን ኤመሬቶች ከሚኖሩ የዳያስፖራ ማህበረሰብ አባላት ጋር ተወያየ። በኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት የተመራ የኤጀንሲው የልዑካን ቡድን…

ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች በከተማው የሚገኙ ግዙፍ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በከተማው የሚገኙ ግዙፍ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ጎበኙ፡፡ በምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አበቤ የተመራው የከተማዋ አመራር ልዑክ በአዲስ አበባ የሚገኙ የቂሊንጦ ፋርማሲዩቲካ፣ የአይ.ሲ.ቲ እንዲሁም…

ጁንታው በቀን እስከ 25 ሺህ የሀሰት መረጃዎችን በቲውተር ሲሰራጭ እና የሚዲያዎችን ስርጭት ለማስተጓጎል ሲሰራ እንደነበረ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህወሓት ጁንታ ቡድን አማካይነት በቀን እስከ 25 ሺህ የሀሰት መረጃዎችን በቲውተር ሲሰራጭ የነበረ ሲሆን፤ ኢቢሲ߹ ዋልታ እና ኦቢኤን የጥቃት ኢላማዎቹ ሲሆኑ፣ የፋና እና የሌሎች ሚዲያዎች ስርጭት እንዲቋረጥ ሲሰራ እንደነበረ የኢንፎርሜሽን መረብ…

ሀገርን እና ወገንን ማገልገል የዘወትር መልካም ባህል ሊሆን ይገባል- የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሀገርን እና ወገንን ማገልገል የዘወትር መልካም ባህል እንዲሆን የኦሮሚያ ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ጥሪ አቀረቡ። የዜግነት አገልግሎት ወቅትን ጠብቆ የሚካሄድ ባለመሆኑ አስፈላጊ በሆነበት ጊዜና ስፍራ ሁሉ በጋራ መቆም፣…