Fana: At a Speed of Life!

በቡራዩ 4 የእጅ ቦምብ እና 1 ፈንጂ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በቡራዩ ከተማ አስተዳደር 4 የእጅ ቦምብ እና 1 ተቀጣጣይ ፈንጂ ተያዘ። ህገወጥ የጦር መሳሪያው በህብረተሰቡ ጥቆማ በገፈርሳ ቡራዩ ቀበሌ ነው የተያዘው። ፖሊስ በደረሰው ጥቆማ መሰረት ባደረገው ክትትል ህገወጥ የጦር መሳሪያው መገኘቱን አስታውቋል።…

8 ሺህ 370 ሜጋ ዋት ተጨማሪ ታዳሽ ሃይል ማመንጨት የሚያስችሉ ፕሮጀክቶች በስራ ላይ ናቸው- ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ በቀለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከፈረንጆቹ 2011 ጀምሮ የአየር ንብረት ለውጥን መቋቋም የሚችል አረንጓዴ ኢኮኖሚ ስትራቴጂን ተግባራዊ እያደረገች መሆኗን የኢፌዴሪ የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ገለጹ። በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአየር…

የትግራይ ክልልን መልሶ የማቋቋም መርሐ-ግብር ተነድፎ ወደ ተግባር ተገብቷል፦ ም/ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት በትግራይ ክልል የወሰደውን ሕግ የማስከበር እርምጃ መጠናቀቅን ተከትሎ በአፋጣኝ የመልሶ ማቋቋም መርሐ ግብር በመንደፍ ወደ ተግባር መግባቱን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ። በቅርቡ ከተለያዩ…

የኢትዮጵያና ስዊድንን የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ለማጠናከር እንደሚሰራ ተጠቆመ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያንና ስዊድንን የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ለማጠናከር እንደሚሰራ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዶክተር ነገሪ ሌንጮ ገለጹ ፡፡ ዶክተር ነገሪ በኢትዮጵያ የስዊድን አምባሳደር ሄኒክ ሉንዲክ ጋር…

የገዳ ሥርዓት እሴቶች ለሀገር አንድነትና ወንድማማችነት ጠቀሜታቸው የጎላ ነው – የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገዳ ሥርዓት እሴቶች ለሀገር አንድነትና ወንድማማችነት ጠቀሜታቸው የጎላ በመሆኑ ተንከባክቦና ጠብቆ ለቀጣዩ ትውልድ ማስተላለፍ እንደሚገባ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ጥሪ አቀረበ። የገዳ ሥርዓት በተመድ የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ተቋም (ዩኔስኮ)…

በጣና ኃይቅ ከተስፋፋው የእምቦጭ አረም ከ85 በመቶ በላይ ተወግዷል – ኤጀንሲው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጣና ኃይቅ ላይ ተስፋፍቶ ከነበረው የእምቦጭ አረም ከ85 በመቶ በላይ መወገዱን የጣና እና ሌሎች የውሃ አካላት ጥበቃና ልማት ኤጀንሲ አስታወቀ። የኤጀንሲው የስርዓተ-ምህዳር ጥበቃና ልማት ባለሙያ አቶ ጤናው ምንውየለት ለኢዜአ እንደገለጹት…

ተጨማሪ 300 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ሲያዙ የዘጠኝ ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ለ4 ሺህ 599 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 300 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 128 ሺህ 616 ደርሷል። በሌላ በኩል 189…

የመተከል ዞን አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የመተከል ዞንና ወረዳ ነባርና አዳዲስ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና እየተሰጠ ነው። ዓለም አቀፋዊ፣ አህጉራዊ፣ ሀገራዊና ክልላዊ ይዘቶች ያሉትና በቪዲዮ ተቀርፆ የቀረበው የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መልዕክትም…

ቦርዱ የምርጫ ጉዳዮችን የሚመለከቱ ችሎቶች ምሥረታ ሂደትን በተመለከተ ከፍርድ ቤቶች ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የምርጫ ጉዳዮችን የሚመለከቱ ችሎቶች ምሥረታ ሂደት ያለበትን ደረጃና በዚህ ረገድ ከባለድርሻ አካላት የሚጠበቁ የተለያዩ ሚና እና ኃላፊነቶች ላይ ከፍርድ ቤቶች ፕሬዘዳንቶች ጋር ውይይት አደረገ። የቦርዱ ምክትል ሰብሳቢ…

የቀድሞው የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንትን ጨምሮ ሌሎች በቁጥጥር ስር የዋሉ ዋነኛ የጁንታው አመራሮች አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንት አባይ ወልዱና ምክትል ፕሬዚዳንትን ዶክተር አብርሃም ተከስተን ጨምሮ ሃገር ለመበታተን ሲሰሩ ቁጥጥር ስር የዋሉ የሕወሃት ጁንታው አመራሮች አዲስ አበባ ገቡ። የሃገር መከላከያ ሠራዊት፣ የፌደራል ፖሊስና የብሔራዊ…