ኢትዮጵያ የአፍሪካ ህብረትና የተመድ ድንጋጌዎችን አክብራ ትሰራለች – አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ ህብረትና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ድንጋጌዎችን አክብራ ትሰራለች አሉ በተመድ የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ፡፡
አምባሳደሩ ኢትዮጵያ የአፍሪካ ህብረትና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሙስናን ለመከላከል…