Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ህብረትና የተመድ ድንጋጌዎችን አክብራ ትሰራለች – አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ ህብረትና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ድንጋጌዎችን አክብራ ትሰራለች አሉ በተመድ የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ፡፡ አምባሳደሩ ኢትዮጵያ የአፍሪካ ህብረትና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሙስናን ለመከላከል…

አቶ ልደቱ አያሌው በ30 ሺህ ብር ዋስ ከእስር ተፈቱ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አቶ ልደቱ አያሌው በ30 ሺህ ብር ዋስ ከእስር ተፈተዋል፡፡ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምስራቅ ምድብ ወንጀል ችሎት የ30 ሺህ ብር ዋስ አስይዘው እንዲወጡ በሰጠው ትዕዛዝ መሰረት ነው ከእስር የተፈቱት።…

ኢትዮጵያን በከፍተኛ የእድገት መንገድ እንድትጓዝ የሚያስችላት የ10 ዓመት ብሔራዊ ዕቅድ ጸድቋል – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 2፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት ኢትዮጵያ በከፍተኛ የእድገት መንገድ እንድትጓዝ የሚያስችላትን የ10 ዓመት ብሄራዊ የልማት ዕቅድ አፀደቀ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ  ኢትዮጵያን ወደ ዕድገት ማማ በማስፈንጠር አፍሪካዊት የብልጽግና ተምሳሌት እንድትሆን…

የህወሓት ጁንታ ኢትዮጵያ በሰብአዊ መብቶች አያያዝ አስከፊዋ እንድትባል አድርጓታል- ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የህወሓት ጁንታ የጥፋት ቡድን ኢትዮጵያ በሰብአዊ መብቶች አያያዝ አስከፊዋ እንድትባል ማድረጉን የሰብአዊ መብት ተሟጋችና የህግ ምሁራን ተናገሩ። ፋና ብሮድካስቲንግ ኮሮፖሬት ያነጋገራቸው የሰብአዊ መብት ተሟጋችና የህግ…

በሴኮቱሬ መኝታ ቤት 2 የእጅ ቦምብ፣ 17 ሽጉጥና ሌሎች መሳሪያዎች መገኘታቸውን የልጁ ባለቤት ለችሎት አስረዳ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሴኮቱሬ የልጁ ባለቤት አብነት ኃይሉሸዋ በሚኖርበት መኖሪያ የተገኘው ሁለት የእጅ ቦምብ፣ 17 የእጅ ሽጉጥ እና ሌሎች መሳሪያዎች ሴኮቱሬ በመኝታ ቤቱ ያስቀመጠው እንጂ የኔ አይደለም ሲል ተከራከረ። ተጠርጣሪው በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት…

ከአውሮፕላን ነዳጅ ውጭ ያሉ ሌሎች የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት እንዲቀጥል ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 2፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ከታህሳስ 2 ቀን 2013 ዓ.ም እስከ ታህሳስ 30 ቀን 2013 ዓ.ም ከአውሮፕላን ነዳጅ በስተቀር የሌሎች የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ የመሸጫ ዋጋ በህዳር ወር ሲሸጥበት በነበረው ዋጋ እንዲቀጥል ተወስኗል፡፡ መንግስት የሀገሪቱን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ…

አየር መንገዱ ከነገ ጀምሮ ተቋርጦ የነበረውን በረራ ወደ ጎንደር ሊቀጥል ነው

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 2፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከቅዳሜ ታህሳስ 3 ቀን 2013 ዓ. ም ጀምሮ ወደ ጎንደር የበረራ አገልግሎት ሊቀጥል ነው። ወደ ጎንደር ተቋርጦ የነበረውን የበረራ አገልግሎት እንደገና መጀመሩን እንዳስደሰተው አየር መንገዱ ገልጿል። መንገደኞች የአየር…

ኢትዮጵያ ያለምንም እንቅፋት የሠላም ማስከበር ተልዕኮዋን እየፈጸመች ትገኛለች – ሌተናል ጄነራል ደስታ አብቼ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ኢትዮጵያ የሠላም ማስከበር ተልዕኮዋን እንደወትሮው ያለምንም እንቅፋት በመፈፀም ላይ እንደምትገኝ የመከላከያ ሠላም ማስከበር ማዕከል ኃላፊ ሌተናል ጄኔራል ደስታ አብቼ አስታወቁ። ሌተናል ጄኔራል ደስታ አንዳንድ የጁንታው ተላላኪዎች የኢትዮጵያ ሠላም…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልልና የሱዳን የብሉ ናይል ግዛት አስተዳዳር የምክክር መድረክ በአሶሳ ከተማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልልና የሱዳን ሪፐብሊክ የብሉ ናይል ግዛት አስተዳዳር የሁለትዮሽ የጋራ የምክክር መድረክ በአሶሳ ከተማ በመካሄድ ላይ ይግኛል። የብሉናይል ግዛት ፕሬዚዳንት አብዱረሃማን ኑርዳይም በዛሬው እለት ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የገቡ…

የፌደራል ፖሊስ ኮማንዶ ሀይል የህወሓት ቡድን ባዶ ስድስት እስር ቤት ለህገ ወጥ ተግባር ሲጠቀምባቸው የነበሩ አልባሳትና ቁሳቁሶችን አስወገደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ፖሊስ ኮማንዶ ሀይል በመቐለ ከተማ በሚገኘው ባዶ ስድስት እስር ቤት ባደረገው አሰሳ የህወሓት ቡድን  ለህገ ወጥ ተግባር ሲጠቀምባቸው የነበሩ አልባሳትና ቁሳቁሶችን አስወገደ፡፡ ቦታው ህገ- ወጥ እስርና ግርፊያ የሚከናወንበት እንደነበረ…