Fana: At a Speed of Life!

ለድንበር ተሻጋሪ አሽከርካሪዎችና ረዳቶች ከኮቪድ-19 ጋር በተያያዘ የህይወት ኢንሹራንስ ሊገባላቸው መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ለድንበር ተሻጋሪ አሽከርካሪዎችና ረዳቶች ከኮቪድ-19 ጋር በተያያዘ የህይወት ኢንሹራንስ ሊገባላቸው መሆኑ ትራንስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ እዚህ ውሳኔ ላይ የተደረሰው በጉዳዩ ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር  ውይይት ከተካሄደ በኋላ መግባባት በመደረሱ…

የሶማሌ ክልል የመጀመሪያው የጥናት ኮንፈረንስ  እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል የመጀመሪያው የጥናት ኮንፈረንስ በጅግጅጋ ከተማ እየተካሄደ ነው። የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ እና የክልሉ መንግስት ያዘጋጁት ኮንፈረንሱ በዛሬው ዕለት ይጠናቀቃል። የጥናት ኮንፈረንስ ላይ የሶማሌ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳደር  አቶ…

ባይደንና ሃሪስ የታይም መጽሔት የዓመቱ ሰዎች በመባል ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በቅርቡ ስልጣን የሚይዙት ፕሬዚዳንት ጆ ባይደንና ምክትላቸው ካሚላ ሃሪስ የታይም መጽሔት የዓመቱ ሰዎች በመባል ተመረጡ፡፡ ታይም በትዊተር መልዕክቱ የባይደንና ሃሪስ ጉዞ ታሪካዊ ነበር ሲል አስፍሯል፡፡ ባይደንና ሃሪስ ለዚህ የበቁት ኮቪድ…

ምርጫ ቦርድ ምርጫ መታዘብ ለሚፈልጉ የሀገር ውስጥ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በምርጫ መታዘብ ሥራ መሳተፍ ለሚፈልጉ የሀገር ውስጥ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ጥሪ አቀረበ፡፡ ቦርዱ በኢፌዴሪ ህገመንግስት፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ እና የምርጫ ሥነ-ምግባር አዋጅ ቁጥር 1162/2011 እና ቦርዱን…

የፌዴራል መንግስት በትግራይ ክልል የዜጎችን ደህንነት ለማስጠበቅ እና ተጋላጭ ለሆኑ የማህበረሰብ ክፍሎች የሰብዓዊ ድጋፍ ለማቅረብ በቁርጠኝነት እየሰራ…

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል መንግስት በትግራይ ክልል የዜጎችን ደህንነት ለማስጠበቅ ሃላፊነት እንዳለበት እና ተጋላጭ ለሆኑ የማህበረሰብ ክፍሎች የሰብዓዊ ድጋፍ ለማቅረብ በቁርጠኝነት እየሰራ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት አስታወቀ። መንግስት በትግራይ ክልል…

በ2020 ወደ አየር የሚለቀቀው የበካይ ጋዝ መጠን መቀነሱ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮቪድ ባሳደረው ተጸዕኖ አማካኝነት ወደ አየር የሚለቀቀው የበካይ ጋዝ መጠን መቀነሱን የአየር ንብረት ተመራማሪዎች አስታወቁ። ይህም ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ ያልታየ መሆኑን ነው የተናገሩት። በአውሮፓውያኑ 2020 የተመዘገበው ይህ…