ለድንበር ተሻጋሪ አሽከርካሪዎችና ረዳቶች ከኮቪድ-19 ጋር በተያያዘ የህይወት ኢንሹራንስ ሊገባላቸው መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ለድንበር ተሻጋሪ አሽከርካሪዎችና ረዳቶች ከኮቪድ-19 ጋር በተያያዘ የህይወት ኢንሹራንስ ሊገባላቸው መሆኑ ትራንስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
እዚህ ውሳኔ ላይ የተደረሰው በጉዳዩ ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ከተካሄደ በኋላ መግባባት በመደረሱ…