ሽልማቱ የመከላከያ ሰራዊት ለቀጠናው ሰላም ላበረከተው አስተዋፅኦ እውቅና የሰጠ ነው – ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጀኔራል ብርሃኑ ጁላ ከጂቡቲ ህዝብና መንግስት የተበረከተላቸው የሀገሪቱ የመጨረሻ ደረጃ ከፍተኛ ኒሻን የሀገር መከላከያ ሰራዊት ለቀጠናው እያበረከተ ላለው ሰላም እውቅና የሰጠ መሆኑን ገለፁ።
በጁቡቲ…