Fana: At a Speed of Life!

በምስራቅ ጎጃም ዞን ጎንቻ ሲሶ እነሴ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን ጎንቻ ሲሶ እነሴ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ህይወት አለፈ። የትራፊክ አደጋው በጎንቻ ሲሶ እነሴ ወረዳ ደብሪያቆም ቀበሌ ልዩ ቦታው ጥዋ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ መድረሱንም ከወረዳው የመንግስት…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ የ8ኛ ክፍል ፈተና ከታህሳስ 26 እስከ 28 እንደሚሰጥ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የ8ኛ ክፍል ፈተና ከታህሳስ 26 እስከ 28 ቀን 2013 ዓ.ም እንደማሰጥ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ገለጸ። በቢሮው የስርዓተ-ትምህርት ፤ የትምህርት ተቋማት ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ ሀሰበላ አዜን እንደገለጹት፣ ቢሮው…

የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ ልዑካን ከሳዑዲ ዓረቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና ከሌሎች የሃገሪቱ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ የልዑካን ቡድን ከሳዑዲ ዓረቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና ከሌሎች የሃገሪቱ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር ውይይት አካሄደ። በኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ ምክትል ዋና ደይሬክተር አቶ መሐመድ እንድሪስ የተመራው የልዑካን ቡድን…