የህወሃት ጁንታ በሰራዊት አባላት፣ ሴቶችና ህፃናት ላይ መኪና በመንዳት ጭካኔውን አሳይቷል- የሰራዊቱ አባላት
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የህወሃት ጁንታ በሰሜን ዕዝ የመከላከያ ሰራዊት አባላት፣ ሴቶችና ህፃናት ላይ በህይወት እያሉ የሲኖትራክ መኪና በመንዳት የጭካኔውን ጥግ ማሳየቱን የሰራዊቱ አባላት ተናገሩ።
የ7ኛ ክፍለ ጦር አዛዥ አሸማጋይ በመምሰል ሰራዊቱን እጅ እንዲሰጥ…