Fana: At a Speed of Life!

የህወሃት ጁንታ በሰራዊት አባላት፣ ሴቶችና ህፃናት ላይ መኪና በመንዳት ጭካኔውን አሳይቷል- የሰራዊቱ አባላት

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የህወሃት ጁንታ በሰሜን ዕዝ የመከላከያ ሰራዊት አባላት፣ ሴቶችና ህፃናት ላይ በህይወት እያሉ የሲኖትራክ መኪና በመንዳት የጭካኔውን ጥግ ማሳየቱን የሰራዊቱ አባላት ተናገሩ። የ7ኛ ክፍለ ጦር አዛዥ አሸማጋይ በመምሰል ሰራዊቱን እጅ እንዲሰጥ…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ልኡካን የጋና ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ሂደትን ተከታተሉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የቦርድ አመራር አባል እና ሰራተኞች የጋና ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ሂደትን ተከታተሉ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የቦርድ አመራር ፍቅሬ ገብረህይወት የተመራው የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰራተኞች ቡድን ነው የጋና…

አቶ መላኩ አለበል ከአለም አቀፍ ፋይናንስ ኮርፖሬሽን ልኡክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የንግድናኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ከአለም አቀፍ ፋይናንስ ኮርፖሬሽን የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት አስተባባሪ በሆኑት በቼክ ኦማር ሲላ ከተመራ ልኡክ ጋር ተወያዩ። የገንዘብ ድጋፍ ብቻውን የአንድን ሀገር የኢኮኖሚ…

ዶክተር አዲሳለም ባሌማ ፍርድ ቤት ቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህወሓት የጥፋት ቡድን ከፍተኛ አመራር የነበሩት ዶክተር አዲሳለም ባሌማ ፍርድ ቤት ቀረቡ። ዶክተር አዲሳለም በፀረ-ሰላም ቡድን ተደራጅተው በመስራት ተጠርጥረው ፍረድ ቤት ቀርበዋል። ተጠርጣሪው አምባሳደር በነበሩበት ዘመንም ኢትዮጵያ ከውጭ…

አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ ከሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ረዳት ዋና ጸሃፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሱዳን የኢፌዲሪ ባለሙሉስልጣን አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ ከሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ረዳት ዋና ጸሃፊ አምባሳደር መሃመድ ሸሪፍ አብደላህ ጋር በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል። በውይይቱም በትግራይ ክልል የተካሄደው ህግ ማስከበር…

ጠ/ሚ ዐቢይ በኬንያ ያካሄዱትን የሁለት ቀናት የሥራ ጉብኝት አጠናቀው አዲስ አበባ ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2013 (ኤፍቢሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ልዑካን ቡድናቸው በኬንያ ያካሄዱትን የሁለት ቀናት የሥራ ጉብኝት አጠናቀው አዲስ አበባ ተመለሱ። በኬንያ የተካሄደው የሁለት ቀናት የሥራ ጉብኝትም ለቀጣናዊ ትስስር በሚጠቅሙ የጋራ የመሠረተ ልማት ፕሮጀክቶች…

የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን ሩዋንዳ ኪጋሊ ገባ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን ሩዋንዳ ኪጋሊ ገብቷል፡፡ ቡድኑ ቅዳሜ በሚጀመረው እና በሩዋንዳ አስተናጋጅነት በሚካሄደው በምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ ሴካፋ ላይ ለመሳተፍ ነው ኪጋሊ የገባው። ኢትዮጵያን ጨምሮ 7 ሀገራት…

የአምባሳደር ስዩም መስፍን ባለቤትና ወንድ ልጁ ፍርድ ቤት ቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትናንትናው ዕለት በቁጥጥር ስር የዋሉት የአምባሳደር ስዩም መስፍን የትዳር አጋር ወይዘሮ ፈለገህይወት በርሔና ልጃቸው አጋዚ ስዩም ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበዋል፡፡ ሁለቱ ተጠርጣሪዎች ከመስከረም 30 በኋላ መንግስት የለም በማለት ከህወሓት ፀረ ሰላም…

የኮቪድ 19 የጽኑ የህሙማን ቁጥር በከፍተኛ መጠን በመጨመሩ ከጤና ተቋማት የመቀበል አቅም በላይ እየሆነ መጥቷል- ዶ/ር ሊያ ተደሰ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮቪድ 19 የጽኑ የህሙማን ቁጥር በከፍተኛ መጠን በመጨመሩ ከጤና ተቋማት የመቀበል አቅም በላይ እየሆነ መምጣቱን ጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ለኮቪድ 19 ወረርሽኝ መከላከልና መቆጣጠር ዳግም ትኩረት እንደሚያስፈልግም ሚኒስትሯ…