Fana: At a Speed of Life!

የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የለውጥ ስራዎች ግብርናውን ለማዘመን ጠቃሚ መሆናቸውን ቋሚ ኮሚቴው ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግብርና፣ አርብቶ አደርና አካባቢ ጥበቃ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በግብርና ሚኒስቴር እየተሰሩ ያሉ የለውጥ ስራዎችን አስመልክቶ የመስክ ምልከታ አድርጓል፡፡ በምልከታውም ግብርናውን ለማዘመን ሚኒስቴር…

በትግራይ ክልል የተቋርጠውን የቴሌኮም አገልግሎት ሙሉ ለሙሉ ለማስጀመር እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረውን የቴሌኮም አገልግሎት ሙሉ ለሙሉ ለማስጀመር እየተሰራ መሆኑን የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ወይዘሪት ፍሬህይወት ታምሩ አስታወቁ። አሁን በሰሜን ሪጅን ያጋጠመው አደጋ በመቐለ እና በሽሬ ያሉ ዋና ጣቢያዎች…

ለሰብአዊ ድጋፍ የሚውል ስንዴ ወደ ትግራይ ክልል እየተጓጓዘ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለሰብአዊ ድጋፍ የሚውል ስንዴ ወደ ትግራይ ክልል እየተጓጓዘ መሆኑን የብሄራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል። በዛሬው እለትም ከ12 ሺህ ኩንታል በላይ ስንዴ የጫኑ 30 ተሽከርካሪዎች መቐለ ከተማ መግባታቸውንም ነው ኮሚሽኑ የገለፀው።…

በመቐለ ከተማ የኤሌክትሪክ ሀይል በቀናት ውስጥ ይመለሳል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመቐለ ከተማ የኤሌክትሪክ ሀይል በቀናት ውስጥ እንደሚመለስ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል የሰሜን ሪጅን አስታውቋል። በጽንፈኛው የህወሓት ቡድን በከባድ መሳሪያ የተመቱ የከፍተኛ ሀይል ማስተላለፊያ መስመሮች ጥገና ቀጥሎ የተለያዩ ከተሞች የኤሌክትሪክ…

የህወሓት ቡድን የፈፀመው ተግባር አሰቃቂ፣ ጭካኔ የተሞላበትና በዓለም አቀፍ ወንጀል የሚያስጠይቅ ነው- የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ቦርዱ በባህርዳር ፣ጎንደር ፣ዳንሻ ፣ሁመራና ማይካድራ በመገኘት በጽንፈኛው የህወሓት ቡድን የተፈጸመውን ጥቃትና ያደረሰውን ውድመት እንዲሁም አሁን ያለበትን አጠቃላይ ሁኔታ ተመልክቶ የደረሰበትን ሪፖርት ይፋ አድርጓል። በዚህ ጥቃት ከ700…

ባለፈዉ 1 ወር  ኦነግ ሸኔ ላይ በተወሰደ እርምጃ 370 የኦነግ ሸኔ አባላት ተደመሰሱ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኦሮሚያ ልዩ ፖሊስ ባለፈዉ አንድ ወር  ኦነግ ሸኔ ላይ ሲወስድ በነበረዉ እርምጃ 370 የኦነግ ሸኔ አባላት መደምሰሳቸው ተገለፀ፡፡ እንዲሁም 176 የቡድኑ አባላት ሲማረኩ፤ 154 በህዝቡ መያዛቸዉን የኦሮሚያ ፖሊስ ህዝብ ግንኙነት አስታዉቋል፡፡…

ኢትዮጵያ በዓለም ጤና ድርጅት የሚመራውን የኮቪድ-19 ህክምና ምርምር ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ኢትዮጵያ በዓለም ጤና ድርጅት የሚመራውን የኮቪድ 19 ህክምና ምርምርን ተቀላቀለች። የአርማወር ሃንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት ምክትል ዳይሬክተር ዶክተር አለምሰገድ አብዲሳ የህክምና ሙከራ ምርምሩ ለሌላ ህክምና ጥቅም ላይ እየዋሉ የሚገኙ መድኃኒቶች…

የአፍሪካ ሀገራት በ2021 መጀመሪያ የኮሮና ቫይረስ ክትባት እንደሚያገኙ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የአፍሪካ ሀገራት በፈረንጆቹ 2021 መጀመሪያ የኮሮና ቫይረስ ክትባት እንደሚያገኙ የአፍሪካ ህብረት ልዩ ልዑክ አስታወቀ፡፡ ልዩ ልዑኩ ይህንን ያስታወቀው ከናይጄሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጂኦፍሪይ ኦኒዬማ ጋር በአቡጃ በዝግ ከመከረ በኋላ ነው…

በደቡብ ክልል በተያዘው ዓመት ለህዳሴ ግድብ 200 ሚሊየን ብር ለመሰብሰብ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደቡብ ክልል በተያዘው ዓመት ለህዳሴ ግድብ ግንባታ 200 ሚሊየን ብር ከህብረተሰቡ ለመሰብሰብ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ፡፡ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ከተጀመረበት ጊዜ ጀምሮ በደቡብ ክልል በህብረተሰቡ ሰፊ ተሳትፎ 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር መሰብሰቡ…

የአንድነት ፓርክ የአቦ ሸማኔ አውደ ርዕይን ለጎብኚዎች ክፍት አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የአንድነት ፓርክ መካነ-እንስሳት የአቦ ሸማኔ አውደ ርዕይን ለጎብኚዎች ክፍት አደረገ፡፡ የአቦ ሸማኔ አውደ ርዕይዩ ከዛሬ ጀምሮ ክፍት እንደሚሆን  ተገልጿል ፡፡ ጎብኚዎች "ከዛሬ ጀምሮ ወደ ፓርካችን በመምጣት እነዚህን ውብ እንስሳት መጎብኘት…