Fana: At a Speed of Life!

ፍርድ ቤቱ ለወንጀሉ መፈጸም የሚያመላክቱ ሰፊ የሰው እና የሰነድ ማስረጃዎቹ በመኖራቸው 12 ተጨማሪ ቀናት ፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2013 (ኤፍቢሲ) እነ ሜጀር ጀነራል ገብረመድህን ፍቃዴ (ወዲነጮ) ጨምሮ ሰባት የመከላከያ ከፍተኛ የጦር መኮነኖች ላይ መርማሪ ፖሊስ ባከናወነው በርካታ ማስረጃ ለወንጀሉ መፈጸም የሚያመላክቱ ማስረጃዎች በመኖራቸው 12 ተጨማሪ ቀናትን ፈቀደ፡፡ የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ…

በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ለ51 ሺህ ተማሪዎች የትምህርት መማሪያ ቁሳቁስ ተበረከተ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ፅህፈት ቤት ከተማሪዎች ምገባ ኤጀንሲ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ጋር በክፍለ ከተማው ለሚማሩ ለ51 ሺህ 100 ተማሪዎች የትምህርት መማሪያ ቁሳቁስ አበርክተዋል። በክፍለ ከተማ…

የጣልያናዊው እግርኳስ ተጫዋች ፓውሎ ሮሲ ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ጣልያን ዓለም ዋንጫን እንድታነሳ ካስቻሏት ተጫዋቾች መካከል አንዱ የነበረው ፓውሎ ሮሲ ህይወቱ አለፈ፡፡ የ64 ዓመቱ ፓውሎ ሮሲ ጣልያን በ1982 የዓለም ዋንጫን ስታነሳ ብሔራዊ ቡድኑን እየመራ ለድል ካበቁት መካከል አንዱ ነው፡፡ የሮሲን ህልፈት…

የጋና ፕሬዚዳንት ናና አኩፎ አዶ ለሁለተኛ ጊዜ ምርጫ አሸነፉ

አዲስ አበባ፤ ታህሳስ 1፤ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ አፍሪካዊቷን ሀገር ጋና ፕሬዝዳንት ናና አኩፎ አዶ ሌላ የአራት ዓመት የስልጣን ጊዜ በማግኘት በድጋሚ ምርጫ ማሸነፋቸውን የምርጫ ኮሚሽኑ አስታውቋል ፡፡ የ 76 ዓመቱ አኩፎ አዶ 51ነጥብ 6 በመቶ ድምጽ በማግኘት ማሸነፋቸውም ነው…

የወጣቶችና የአፍላ ወጣቶች ጤና ትኩረት ተሰጥቶት እንደሚሰራ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የወጣቶችና የአፍላ ወጣቶች ጤና ትኩት ተሰጥቶት መሰራት እንደሚገባና የሚመለከታቸዉ አካላት ሚናቸዉን መወጣት እንዳለባቸዉ ተገለፀ። የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ድጉማ…

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ኃይሌ ጋርመንት አካባቢ በግንባታ ላይ ያለውን የአትክልት መገበያያ ስፍራን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ከንቲባ ወይዝሮ አዳነች አቤቤ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ኃይሌ ጋርመንት አካባቢ በግንባታ ላይ ያለውን የአትክልት መገበያያ ስፍራን ጎበኙ። በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ኃይሌ ጋርመንት አካባቢ የአትክልት መገበያያ ስፍራ የግንባታ…

ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ከሃገር የሸሹና በሃገር ውስጥ የተደበቁ በወንጀል የተገኙ ሃብቶችን ለማስመለስ መዘጋጀቱን ገለፀ

አዲስ አበባ፤ ታህሳስ 1፤2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ከሃገር የሸሹና በሃገር ውስጥ የተደበቁ በወንጀል የተገኙ ሃብቶችን ለማስመለስ መዘጋጀቱን ገለፀ። ተቋሙ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሳወቀው በዋናነት በወንጀል የተገኙ ሃብቶችን ለማስመለስ የሚያስችል የጥቆማ…

አምባሳደር ናሲሴ ከካናዳ የጠቅላይ ሚኒስትር የውጭና የመከላከያ ፖሊሲ አማካሪ ዴቪድ ሞሪሰን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በካናዳ የኢፌዴሪ አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ ከካናዳ የጠቅላይ ሚኒስትር የውጭና የመከላከያ ፖሊሲ አማካሪ ዴቪድ ሞሪሰን ጋር ተወያዩ። በቪዲዮ ኮንፍረንስ በተካሄደው ውይይት አምባሳደር ናሲሴ ስለ ወቅታዊ የኢትዮጵያ ሁኔታ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡…

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ኃይሌ ጋርመንት አካባቢ በግንባታ ላይ ያለውን የአትክልት መገበያያ ስፍራን ጎበኙ

አዲስ አበባ፤ ታህሳስ 1፤2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ኃይሌ ጋርመንት አካባቢ በግንባታ ላይ ያለውን የአትክልት መገበያያ ስፍራን ጎበኙ። በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ኃይሌ ጋርመንት አካባቢ የአትክልት መገበያያ ስፍራ የግንባታ…

አምባሳደር ናሲሴ ከካናዳ የጠቅላይ ሚኒስትር የውጭና የመከላከያ ፖሊሲ አማካሪ ዴቪድ ሞሪሰን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፤ ታህሳስ 1፤2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በካናዳ የኢፌዴሪ አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ ከካናዳ የጠቅላይ ሚኒስትር የውጭና የመከላከያ ፖሊሲ አማካሪ ዴቪድ ሞሪሰን ጋር ተወያዩ፡፡ በቪዲዮ ኮንፍረንስ በተካሄደው ውይይት አምባሳደር ናሲሴ ስለ ወቅታዊ የኢትዮጵያ ሁኔታ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡…