Fana: At a Speed of Life!

ባለፉት 24 ሰዓታት 568 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 2 ሺህ 296 ሰዎች አገግመዋል

አዲስ አበባ፤ ህዳር 30 ፤2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 4 ሺህ 313 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 568 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።   በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 114 ሺህ 834 መድረሱ ነው…

በኮቪድ 19 ክትባቶች ላይ ያነጣጠሩና በድረ-ገፅ ሊሠሩ የሚችሉ የተደራጁ የወንጀል ስጋቶች እንደሚኖሩ ኢንተርፖል አስጠነቀቀ

አዲስ አበባ፤ ህዳር 30 ፤2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢንተርፖል በ194 አባል ሀገራቱ ለሚገኙ የህግ አስከባሪ አካላት በኮቪድ 19 ክትባቶች ላይ ያነጣጠሩና በድረ-ገፅ ሊሠሩ የሚችሉ የተደራጁ የወንጀል ስጋቶች እንደሚኖሩ ማስጠንቀቁን የፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ወረርሽኙ ታይቶ የማይታወቅና አጥፊ…

18 ባንኮች እና የፋይናንስ ተቋማት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ከ205 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፤ ህዳር 30 ፤2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 18 ባንኮች እና የፋይናንስ ተቋማት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ከ205 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ። የባንኮቹ እና የፋይናንስ ተቋማቱ  ፕሬዚዳንቶች  እና ተወካዮች ድጋፉን ለአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አስረክበዋል…

በህወሓት ጁንታ ታግተው የነበሩት ብርጋደል ጀነራል አዳምነህ መንገስቴን ጨምሮ 1 ሺህ ያክሉ የሰሜን እዝ የመስመራዊና ከፍተኛ መኮነኖች ተለቀቁ

አዲስ አበባ፤ ህዳር 30 ፤2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሃት ጁንታ ለግብዣ በሚል ጠርቶ አግቷቸው ከነበሩት የሰሜን እዝ ምክትል አዛዥ ለኦፕሬሽን ብርጋደል ጀነራል አዳምነህ መንገስቴን ጨምሮ 1 ሺህ ያክሉ የሰሜን እዝ የመስመራዊና ከፍተኛ መኮነኖች ተለቀቁ። የህወሃት ጁንታ ጥቅምት 24 ቀን 2013…

የሕወሃት ጁንታ በፈጸመው ጥቃት የኤሌክትሪክ ሃይል የተቋረጠባቸው ከተሞች እስከ ሳምንቱ መጨረሻ መብራት ያገኛሉ ተባለ

አዲስ አበባ፤ ህዳር 30 ፤2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕወሃት ጁንታ በፈጸመው ጥቃት የኤሌክትሪክ ሃይል የተቋረጠባቸው ከተሞች እስከ ሳምነቱ መጨረሻ መብራት እንደሚያገኙ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል አስታወቀ። ቡድኑ በኅይል ማስተላለፊያ መሰረተ ልማት ላይ ያደረሰውን ጥቃት…

ቋሚ ኮሚቴው በዋጋ ግሽበት ላይ ትኩረት ተሰጥቶ መስራት እንደሚገባ አሳሰበ

አዲስ አበባ፤ ኅዳር 30 ፤2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢ፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በዋጋ ግሽበት ላይ ትኩረት ተሰጥቶ መስራት እንደሚገባ አሳስቧል፡፡ ቋሚ ኮሚቴው የገንዘብ ሚኒስቴርንና የተጠሪ ተቋማቱን የ2013 በጀት አመት የመጀመሪያ ሶስት ወራት የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ገምግሟል፡፡…

ኤጀንሲዉ ለዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሰራዉን ደህንነቱ የተጠበቀ የሰዉ ሃይል አስተዳደር ስርዓት አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ለዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሰራዉን ደህንነቱ የተጠበቀ የሰዉ ሃይል አስተዳደር ስርዓት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በተገኙበት አስመርቋል፡፡…

የአማራ ብዙኀን መገናኛ ድርጅት በአዲስ አበባ ስቱዲዮው የቀጥታ የዜና ስርጭት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ መገናኛ ብዙኀን ድርጅት ከአዲስ አበባ ቅርንጫፍ ስቱዲዮው የዜናና ፕሮግራም ቀጥታ ስርጭት መጀመሩን አስታወቀ፡፡ በአጀማመር ስነ ስርዓቱ ላይ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገርን ጨምሮ ሌሎች የክልልና የፌዴራል የስራ ኃላፊዎች…

ኤጀንሲው በመዲናዋ ለ1 ሺህ 893 መንገዶች ስያሜና ለ862 ሺህ 69 ቤቶች የቤት ቁጥር ለመስጠት እየሰራ መሆኑን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በአምስት ዓመት ጊዜ ውስጥ ዘመናዊ የአድራሻ ስርዓት አገልግሎት እንደሚዘረጋ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ አስታወቀ። በሚቀጥሉት 5 ዓመታት ጊዜ ውስጥ በ 100 ወረዳዎች ላይ ዘመናዊ የአድራሻ አገልግሎት የሚሰጥ…

መርማሪ ፖሊስ ለሽብር ወንጀል ከ250 ሚሊየን ብር በላይ ገንዘብ መሰብሰባቸውን በማስረጃ አረጋግጫለው ባላቸው አራት ተጠርጣሪዎች በ3 ሺህ ብር ዋስ እንዲወጡ…

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መርማሪ ፖሊስ ለሽብር ወንጀል ማስፈጸሚያ ከ250 ሚሊየን ብር በላይ ገንዘብ መሰብሰቡን በማስረጃ አርጋግጫለው ባለው በተስፋሁነኝ ንጉስ ጨምሮ አራት ተጠርጣሪዎች በ3 ሺህ ብር ዋስ እንዲወጡ በፍርድቤት ታዘዘ። ተጠርጣሪዎቹ በሶስት ሺህ ብር…