Fana: At a Speed of Life!

ሀገርን ለማዳን ለተሰጠው በሳል አመራርና ሰራዊቱ ላሳየው ወደር የለሽ ጀግንነት ክብርና ምስጋና አቀርባለሁ- ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በሰሜን እዝ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ላይ የተፈፀመውን ጥቃት በመቀልበስ ሀገርን ለማዳን ለተሰጠው በሳል አመራርና ሰራዊቱ ላሳየው ወደር የለሽ ጀግንነት ያላቸውን ክብር እና ምስጋና አቀረቡ። 15ኛው የብሔር ብሔረሰቦች…

አምባሳደር ነብያት ጌታቸው ከአልጄሪያ ኢንዱስትሪ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአልጄሪያ የኢፌዴሪ ልዩ መልእክተኛና ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር ነብያት ጌታቸው ከአልጄሪያ ኢንዱስትሪ ሚኒስትር ፍርሃት አይት አሊ ብራሂም ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ አምባሳደር ነብያት፥ የፌደራል መንግስት ሕግንና ሥርዓትን በማስከበር…

በ24 ሰዓታት 531 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ11 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገው 5 ሺህ 288 የላብራቶሪ ምርመራ 531 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 114 ሺህ 266 መድረሱንም ሚኒስቴሩ…

ኖርዌይ ለኢትዮጵያ የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል አረጋገጠች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኖርዌይ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የሁለትዮሽ ግንኙነት በሁለንተናዊ መልኩ አጠናክራ እንደምትቀጥል በኢትዮጵያ የኖርዌይ አምባሳደር ሜሬት ሉንደሞ አስታወቁ። አምባሳደሯ ይህንን ያስታወቁት በዛሬው ዕለት ከኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ…

ኢትዮጵያን ከኬንያ ጋር የሚያስተሳስረው የሀዋሳ ሞያሌ መንገድና የጋራ የፍተሻ ጣቢያ ፕሮጀክት ዛሬ ይመረቃል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያን ከኬንያ ጋር የሚያስተሳስረው የሞምባሳ-ናይሮቢ -አዲስ አበባ- ኮሪደር ግንባታ አካል የሆነው የሀዋሳ ሞያሌ መንገድ እና የጋራ የፍተሻ ጣቢያ ፕሮጀክት በዛሬው ዕለት ይመረቃል። የሞንባሳ ናይሮቢ አዲስ አበባ ኮሪደር ግንባታ አካል የሆነው…

በኦሮሚያ ክልል የገዳ ሥርዓት እንደ አንድ የትምህርት አይነት መሰጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የገዳ ሥርዓት አንድ የትምህርት አይነት መሰጠት ተጀምሯል። ትምህርቱ በኦሮሚያ ክልል በሚገኙ በሁሉም የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል መስጠት መጀመሩን በኦሮሚያ ክልል በምክትል ርእሰ…

የመንግስት ቀዳሚ ስራ የመሰረተ ልማት አውታሮችን መልሶ የመጠገንና የተጎዱ ዜጎችን ማቋቋም ነው- አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትግራይ ክልል የመሰረተ ልማት አውታሮችን መልሶ የመጠገንና የተጎዱ ዜጎችን መልሶ ማቋቋም የመንግስት ቀዳሚ ተግባር መሆኑን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የመረጃ ፍሰት ቃል አቀባይ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ገለፁ። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የመረጃ ፍሰት ቃል…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከ26 ሺህ በላይ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ ፣ህዳር 29 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የግንባታና ዲዛይን ኤጀንሲ በ2013 በጀት አመት ከ26 ሺህ በላይ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ለመገንባት መዘጋጀቱን አስታወቀ። ኤጀንሲው በበጀት ዓመቱ በዕቅድ የያዛቸውን ተግባራት አስመልክቶ…

የአዲስ አበባ ከተማ ፕላንና ልማት ኮሚሽን ከ8 ፕላን አስተግባሪ ተቋማት ጋር የውል ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ፕላንና ልማት ኮሚሽን መዋቅራዊ ፕላንን በአግባቡ ለማስፈጸም ከስምንት ፕላን አስተግባሪ ተቋማት ጋር የውል ስምምነት ተፈራረመ። የአዲስ አበባ ከተማ ፕላንና ልማት ኮሚሽን ከአዲስ አበባ መንግዶች ባለስልጣን፣ ከመሬት ልማትና…

በህግ ማስከበር ሂደቱ ጉዳት ያጋጠማቸው ወገኖች ያሉባቸው አካባቢዎች የሰብዓዊ ድጋፍ ተጠናክሮ መቀጠሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ህዳር 29 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአላማጣ፣ መኾኒ፣ ጨረጨር፣ ዳንሻ፣ ማይካድራ እና ሌሎች በህግ ማስከበር ሂደቱ ጉዳት ያጋጠማቸው ወገኖች ያሉባቸው አካባቢዎች የሰብዓዊ ድጋፍ ተጠናክሮ መቀጠሉን የሰላም ሚኒስቴር አስታወቀ። ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ ድጋፍ…