ሀገርን ለማዳን ለተሰጠው በሳል አመራርና ሰራዊቱ ላሳየው ወደር የለሽ ጀግንነት ክብርና ምስጋና አቀርባለሁ- ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በሰሜን እዝ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ላይ የተፈፀመውን ጥቃት በመቀልበስ ሀገርን ለማዳን ለተሰጠው በሳል አመራርና ሰራዊቱ ላሳየው ወደር የለሽ ጀግንነት ያላቸውን ክብር እና ምስጋና አቀረቡ።
15ኛው የብሔር ብሔረሰቦች…