በአማራ ክልል ግብር ከፋዮች ያቀረቡትን 209 ሃሰተኛ ደረሰኝ መርምሮ ውድቅ በማድረግ ከ134 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰብ ተቻለ
አዲስ አበባ ፣ህዳር 29 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ግብር ከፋዮች ያቀረቡትን 209 ሃሰተኛ ደረሰኞች በባለሙያዎች መርምሮ ውድቅ በማድረግ ከ134 ሚሊየን ብር በላይ የተጭበረበረ የመንግስት ገቢ እንዲከፈል ማድረግ መቻሉን የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ገለጸ።
በቢሮው የግብር እቅድና ጥናት የስራ…