Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል ግብር ከፋዮች ያቀረቡትን 209 ሃሰተኛ ደረሰኝ መርምሮ ውድቅ በማድረግ ከ134 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰብ ተቻለ

አዲስ አበባ ፣ህዳር 29 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ግብር ከፋዮች ያቀረቡትን 209 ሃሰተኛ ደረሰኞች በባለሙያዎች መርምሮ ውድቅ በማድረግ ከ134 ሚሊየን ብር በላይ የተጭበረበረ የመንግስት ገቢ እንዲከፈል ማድረግ መቻሉን የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ገለጸ። በቢሮው የግብር እቅድና ጥናት የስራ…

ባለፉት 2 ዓመታት ተግባራዊ በተደረጉ የለውጥ ስራዎች የታራሚዎች የሰብዓዊ መብት አያያዝ መሻሻሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን ባለፉት ሁለት ዓመታት ተግባራዊ ባደረጋቸው የለውጥ ሥራዎች የታራሚዎች የሰብዓዊ መብት አያያዝ የተሻሻለ መሆኑን የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አስታወቀ። ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ቀን "ለሰብዓዊ መብቶች መከበር…

የጉምሩክ ስርዓትን ለማሻሻል የሚያግዝ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን አሰራሩን ቀልጣፋ፣ግልጽና ተደራሽ ለማድረግ አስተዋፅኦ እንዳለው የታመነበት ስምምነት ከኢትዮጵያ ፍራይት ፎርዋርደርስ ሺፒንግ ኤጀንትስ አሶስሽን ጋር ተፈራረመ። ስምምነቱን የጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር…

የትምህርት ሚኒስቴር ለመከላከያ ሰራዊት የ10 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ህዳር 29 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የ10ሚሊየን ብር ድጋፍ ማድረጉን አስታውቋል። የትምህርት መርሀግብሩን ለማስቀጠል የሀገር ሰላም ወሳኝ መሆኑን የገለፁት የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታው አቶ ሚሊየን ማቲዮስ÷ መስሪያ…

እነ እስክንድር ነጋን ጨምሮ 5 ተከሳሾች ላይ ዐቃቤ ህግ ምስክሮቼ ከመጋረጃ ጀርባ ይመስክሩልኝ ሲል ያቀረበው ጥያቄ ውድቅ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) እነ እስክንድር ነጋን ጨምሮ 5 ተከሳሾች ላይ ዐቃቤ ህግ ለምስክሮቼ ደህንነት ከመጋረጃ ጀርባ ይመስክሩልኝ ሲል ያቀረበው ጥያቄ ውድቅ ሆነ። የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የህገ መንግስት እና የፀረ…

አምባሳደር ዘነቡ ታደሰ ከአውሮፓ ህብረት ፓርላማ የሮም ላይዘን ኦፊስ ሊቀመንበር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጣሊያን የኢትዮጵያ አምባሳደር ዘነቡ ታደሰ ከአውሮፓ ህብረት ፓርላማ የሮም ላይዘን ፅህፈት ቤት ሊቀመንበር ካርሎ ኮራዛ ጋር በወቅታዊ የኢትዮጵያ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ። በውይይቱ አምባሳደሯ ከለውጡ በኋላ ኢትዮጵያ እየሄደችበት ያለውን አጠቃላይ…

ለስደተኞች የሚረዳ “የጉዞ ስንቅ” የተሰኘ የሞባይል መተግበሪያ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኢትዮጵያውያን ስደተኞች ሁለገብ መረጃ የሚያቀርብ “የጉዞ ስንቅ” የተሰኘ የሞባይል መተግበሪያ በዛሬው ዕለት ይፋ ሆኗል፡፡ በዓለም አቀፉ የስራ ድርጅት ተዘጋጅቶ ይፋ የተደረገው መተግበሪያ ለስደተኞች የተሟላ መረጃ መስጠት የሚያስችል ነው…

ብሪታንያ የኮቪድ-19 ክትባትን መስጠት ጀመረች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሪታንያ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ያግዛል ያለችውን ክትባት መስጠት ጀምራለች፡፡ ፋይዘር እና ባዮንቴክ የተሰኙና ኮቪድ-19ኝን ለመከላከል ያግዛሉ ያለቻቸውን ክትባት መስጠት መጀመሯ ተሰምቷል፡፡ በሃገሪቱ የኮሮና ቫይረስ ክትባት ባሳለፍነው…

ከ33 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹ ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአንድ ሳምንት ከ33 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያለው የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹ ተያዙ። በገቢ እና ወጪ ኮንትሮባንድ የተያዙት የኮንትሮባንድ እቃዎች ከህዳር 18 እስከ 24 ቀን 2013 ዓ.ም ባሉት ቀናት ውስጥ በተለያዩ አካባቢዎች…

የትግራይ ክልልን መልሶ ለመገንባት የፖለቲካ ፓርቲዎችና ሲቪክ ማህበራት የድርሻቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ክልልን መልሶ ለመገንባት በሚደረገው እንቅስቃሴ የፖለቲካ ፓርቲዎች እና ሲቪክ ማህበራት የበኩላቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ። ራሱን ተጋሩ የኢትዮጵያውያን ድርጅት ብሎ የሚጠራው የሲቪክ ተቋም፣ በትግራይ ወቅታዊና መጻኢ ጉዳዮች ዙሪያ በክልሉ…