Fana: At a Speed of Life!

ለስደተኞች የሚረዳ “የጉዞ ስንቅ” የተሰኘ የሞባይል መተግበሪያ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኢትዮጵያውያን ስደተኞች ሁለገብ መረጃ የሚያቀርብ “የጉዞ ስንቅ” የተሰኘ የሞባይል መተግበሪያ በዛሬው ዕለት ይፋ ሆኗል፡፡ በዓለም አቀፉ የስራ ድርጅት ተዘጋጅቶ ይፋ የተደረገው መተግበሪያ ለስደተኞች የተሟላ መረጃ መስጠት የሚያስችል ነው…

ብሪታንያ የኮቪድ-19 ክትባትን መስጠት ጀመረች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሪታንያ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ያግዛል ያለችውን ክትባት መስጠት ጀምራለች፡፡ ፋይዘር እና ባዮንቴክ የተሰኙና ኮቪድ-19ኝን ለመከላከል ያግዛሉ ያለቻቸውን ክትባት መስጠት መጀመሯ ተሰምቷል፡፡ በሃገሪቱ የኮሮና ቫይረስ ክትባት ባሳለፍነው…

ከ33 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹ ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአንድ ሳምንት ከ33 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያለው የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹ ተያዙ። በገቢ እና ወጪ ኮንትሮባንድ የተያዙት የኮንትሮባንድ እቃዎች ከህዳር 18 እስከ 24 ቀን 2013 ዓ.ም ባሉት ቀናት ውስጥ በተለያዩ አካባቢዎች…

የትግራይ ክልልን መልሶ ለመገንባት የፖለቲካ ፓርቲዎችና ሲቪክ ማህበራት የድርሻቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ክልልን መልሶ ለመገንባት በሚደረገው እንቅስቃሴ የፖለቲካ ፓርቲዎች እና ሲቪክ ማህበራት የበኩላቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ። ራሱን ተጋሩ የኢትዮጵያውያን ድርጅት ብሎ የሚጠራው የሲቪክ ተቋም፣ በትግራይ ወቅታዊና መጻኢ ጉዳዮች ዙሪያ በክልሉ…

የኤሊዳአር በልሆ የመካከለኛ መስመር የኤሌክትሪክ ዝርጋታ ተጠናቆ ለአገልግሎት ዝግጁ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአፋር ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት የኤሊዳአር በልሆ ወረዳ የመካከለኛ መስመር የኤሌክትሪክ ዝርጋታ ተጠናቆ ተመረቀ፡፡ ኢትዮጵያ በጅቡቲ ድንበር ከምትጠቀምባቸው ወደቦች አንዱ የሆነው የታጁራ ወደብ ምስረታ ጋር ተያይዞ የተዘረጋው 27…

በደቡብ ሱዳን ጁባ ከተለያዩ ኢትዮጵያውያን አደረጃጀት አመራሮች ጋር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ህዳር 29 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደቡብ ሱዳን ጁባ ከተለያዩ ኢትዮጵያውያን አደረጃጀት አመራሮች ጋር በወቅታዊ ሀገራዊ ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሂዷል። ከሃይማኖት አባቶች፣ ከኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ ማህበር፣ መረዳጃ ማኅበራት፣ የህዳሴ ምክር ቤት፣ የቢዝነስ ኮሚዩኒቲ እና የሆቴሎች…

ዓለም አቀፉ የዲጂታል ጤና ፎረም እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ ዓለም አቀፉ የዲጂታል ጤና ፎረም ላይ እየተሳተፈች ነው።   መድረኩ "ለሁሉም የዲጅታል ጤና አገልግሎትን በማዳረስ የዲጅታል ጤና ማህበረሰብ ለመገንባት እና ፈጣን የጤና አገልግሎት መፍትሄ በመስጠት ማንም ወደ ኋላ እንዳይቀር…