የሀገር ውስጥ ዜና ለስደተኞች የሚረዳ “የጉዞ ስንቅ” የተሰኘ የሞባይል መተግበሪያ ይፋ ሆነ Tibebu Kebede Dec 8, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኢትዮጵያውያን ስደተኞች ሁለገብ መረጃ የሚያቀርብ “የጉዞ ስንቅ” የተሰኘ የሞባይል መተግበሪያ በዛሬው ዕለት ይፋ ሆኗል፡፡ በዓለም አቀፉ የስራ ድርጅት ተዘጋጅቶ ይፋ የተደረገው መተግበሪያ ለስደተኞች የተሟላ መረጃ መስጠት የሚያስችል ነው…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ብሪታንያ የኮቪድ-19 ክትባትን መስጠት ጀመረች Meseret Awoke Dec 8, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሪታንያ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ያግዛል ያለችውን ክትባት መስጠት ጀምራለች፡፡ ፋይዘር እና ባዮንቴክ የተሰኙና ኮቪድ-19ኝን ለመከላከል ያግዛሉ ያለቻቸውን ክትባት መስጠት መጀመሯ ተሰምቷል፡፡ በሃገሪቱ የኮሮና ቫይረስ ክትባት ባሳለፍነው…
ቢዝነስ ከ33 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹ ተያዙ Meseret Demissu Dec 8, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአንድ ሳምንት ከ33 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያለው የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹ ተያዙ። በገቢ እና ወጪ ኮንትሮባንድ የተያዙት የኮንትሮባንድ እቃዎች ከህዳር 18 እስከ 24 ቀን 2013 ዓ.ም ባሉት ቀናት ውስጥ በተለያዩ አካባቢዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና የትግራይ ክልልን መልሶ ለመገንባት የፖለቲካ ፓርቲዎችና ሲቪክ ማህበራት የድርሻቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ Tibebu Kebede Dec 8, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ክልልን መልሶ ለመገንባት በሚደረገው እንቅስቃሴ የፖለቲካ ፓርቲዎች እና ሲቪክ ማህበራት የበኩላቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ። ራሱን ተጋሩ የኢትዮጵያውያን ድርጅት ብሎ የሚጠራው የሲቪክ ተቋም፣ በትግራይ ወቅታዊና መጻኢ ጉዳዮች ዙሪያ በክልሉ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኤሊዳአር በልሆ የመካከለኛ መስመር የኤሌክትሪክ ዝርጋታ ተጠናቆ ለአገልግሎት ዝግጁ ሆነ Meseret Demissu Dec 8, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአፋር ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት የኤሊዳአር በልሆ ወረዳ የመካከለኛ መስመር የኤሌክትሪክ ዝርጋታ ተጠናቆ ተመረቀ፡፡ ኢትዮጵያ በጅቡቲ ድንበር ከምትጠቀምባቸው ወደቦች አንዱ የሆነው የታጁራ ወደብ ምስረታ ጋር ተያይዞ የተዘረጋው 27…
የሀገር ውስጥ ዜና በደቡብ ሱዳን ጁባ ከተለያዩ ኢትዮጵያውያን አደረጃጀት አመራሮች ጋር ውይይት ተካሄደ Meseret Demissu Dec 8, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ህዳር 29 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደቡብ ሱዳን ጁባ ከተለያዩ ኢትዮጵያውያን አደረጃጀት አመራሮች ጋር በወቅታዊ ሀገራዊ ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሂዷል። ከሃይማኖት አባቶች፣ ከኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ ማህበር፣ መረዳጃ ማኅበራት፣ የህዳሴ ምክር ቤት፣ የቢዝነስ ኮሚዩኒቲ እና የሆቴሎች…
ፋና 90 በሴቶች ላይ የሚደርሱ ጾታዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ስነ ልቦናዊ ጥቃቶችን ከመከላከል አንጻር የጸረ ጾታ ጥቃት ቀን መከበሩ ምን ሚና ተጫውቷል ? Meseret Awoke Dec 8, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=EorzcecO8a0
የዜና ቪዲዮዎች ከአስራ አንድ በላይ መጽሀፍትን ጽፎ ለአንባብያን ማደረስ ችሏል — ቆይታ ከደራሲ ዘላለም የሳጥንወርቅ ጋር በፋና 90 Meseret Awoke Dec 8, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=VYhj3MGFYWg
ፋና 90 ጥቃት የደረሳባቸው ሴቶች እና የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ Meseret Awoke Dec 8, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=2sFkuut6RkQ
የሀገር ውስጥ ዜና ዓለም አቀፉ የዲጂታል ጤና ፎረም እየተካሄደ ነው Feven Bishaw Dec 8, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ ዓለም አቀፉ የዲጂታል ጤና ፎረም ላይ እየተሳተፈች ነው። መድረኩ "ለሁሉም የዲጅታል ጤና አገልግሎትን በማዳረስ የዲጅታል ጤና ማህበረሰብ ለመገንባት እና ፈጣን የጤና አገልግሎት መፍትሄ በመስጠት ማንም ወደ ኋላ እንዳይቀር…