Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ድሪባ ኩማ ከፊንላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በስዊዲንና ሌሎች የኖርዲክ ሀገራት ባለሙሉስልጣን አምባሳደር ድሪባ ኩማ ከፊንላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ ካይ ሱዌር ጋር ተወያዩ። በውይይታቸው ውቅትም የፌደራል መንግስት በትግራይ ክልል ስላካሄደው የህግ ማስከበር ዘመቻ እና በሌሎች የሁለትዮሽ…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ በ“ስማርት አፍሪካ” የቦርድ ስብሰባ ላይ ተሳተፉ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በርዋንዳው ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ በሚመራው የ“ስማርት አፍሪካ” የቦርድ ስብሰባ ላይ ተሳተፉ ፡፡ ስማርት አፍሪካ በአፍሪካ መሪዎች ተነሳሽነት የተጀመረ በአፍሪካ ቀጣይነት ያለው ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት እንዲፋጠን፣…

ምክትል ጠ/ሚ ደመቀ መኮንን ለተለያዩ የአፍሪካ ሃገራት አምባሳደሮች በትግራይ ክልል ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ ገለጻ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ለተለያዩ የአፍሪካ ሃገራት አምባሳደሮች በትግራይ ክልል ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ ገለጻ አደረጉ። ሚኒስትሩ ገለጻውን ለጂቡቲ፣ ኤርትራ፣ ኬንያ፣ ሱዳን፣ ደቡብ ሱዳን፣ ቡሩንዲ፣…

የምርት ገበያ ባለሥልጣን አሠራር ሊፈተሽ ይገባል – የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የሀገሪቱን የውጭ ንግድ ለማስፋት ከምርት ገበያ ባለሥልጣን ጋር በተያያዘ የሚነሱ ችግሮችን መፍታት እንደሚገባ የክልል ርዕሳነ-መስተዳድሮች ጠየቁ። የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከክልል ርዕሰ መስተዳድሮችና የዘርፉ ተወካዮች ጋር በውጭ ንግድ ችግሮችና…

24 ሰዓታት 440 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ8 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገው 4 ሺህ 203 የላብራቶሪ ምርመራ 440 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው። እንዲሁም 1 ሺህ 972 ሰዎች ከኮሮና ቫይረስ ማገገማቸውን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በትዊተር ገጻቸው አስታውቀዋል፡፡ ባለፉት…

ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ የዓለም ዓቀፉ የትምህርት ስርዓት የወደፊት ሁኔታ ላይ ለመምከርና ለማቀድ የተቋቋመውን ኮሚሽን ሰበሰቡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የዓለም ዓቀፉ የትምህርት ስርዓት የወደፊት ሁኔታ ላይ ለመምከርና ለማቀድ የተቋቋመውን ኮሚሽን ሰበሰቡ፡፡ ከመላው ዓለም የተውጣጡ ምሁራንንና ባለሙያዎችን ያቀፈው ኮሚሽኑ ለወደፊት ዘመናዊ እና ሁሉን ዓቀፍ ትምህርት ምን…

የበለጸገች እና ሰላሟ የተጠበቀ ትግራይን ለማረጋገጥ ህዝቡ የጀመረውን አስተዋጽኦ አጠናክሮ እንዲቀጥል የብልጽግና ፓርቲ እና ትዴፓ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የበለጸገች እና ሰላሟ የተጠበቀ ትግራይን ለማረጋገጥ እየተደረገ ያለውን እንቅስቃሴ ለመደገፍ የትግራይ ህዝብ እና ወጣቶች መጫወት የጀመሩትን አስተዋጽኦ አጠናክረው እንዲቀጥሉ የብልጽግና ፓርቲ እና ትዴፓ ጥሪ አቀረቡ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር…