Fana: At a Speed of Life!

በሰሜን ዕዝ ላይ በተፈፀመው ጥቃት የተጎዱ የሠራዊቱ አባላት በመልካም ጤንነት ላይ ይገኛሉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶች፣ ሕጻናትና ወጣቶች ሚኒስቴር አመራር አባላት በሰሜን ዕዝ ላይ በተፈፀመው ጥቃት ጉዳት የደረሰባቸውን የመከላከያ ሠራዊት አባላት በአዲስ አበባ የጦር ሃይሎች ሆስፒታል ተገኝተው ጎብኝተዋል። ሚኒስቴሩ ጉዳት ደርሶባቸው በሆስፒታሉ ለሚገኙ…

የወባ በሽታን እስከ ፈረንጆቹ 2030 ድረስ ሙሉ በሙሉ ለማጥፋት ፍኖተ ካርታ ተዘጋጀ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 27 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የወባ በሽታን እስከ ፈረንጆቹ 2030 ድረስ ሙሉ በሙሉ ለማጥፋት ብሔራዊ ወባን የማጥፋት ፍኖተ ካርታ ተዘጋጅቶ እንቅስቃሴ እየተደረገ መሆኑን ተገለፀ። የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጄ ዱጉማ ባለፉት ዓመታት…

ህብረተሰቡ በግብይት ወቅት ለኮቪድ 19 ወረርሺኝ ከሚያጋልጡ ሁኔታዎች ራሱን መጠበቅ እንደሚገባው ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 27 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የገና በአል አስመልክቶ ህብረተሰቡ በግብይት ሂደት ለኮቪድ 19 ወረርሺኝ ከሚያጋልጡ ሁኔታዎች ራሱን መጠበቅና ከአላስፈላጊ መዘናጋቶች ራሱን መጠበቅ እንደሚገባው የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል ገለጹ። ሚኒስትሩ መልዕክቱን…

200 ከፍተኛ የማደግ ብቃት ያላቸው የንግድ ፈጠራ ሀሳቦችን ለማብቃት ውድድር ተዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣይ ሦስት ዓመታት 200 ከፍተኛ የማደግ ብቃት ያላቸው የንግድ ፈጠራ ሀሳቦችን ለማብቃት ዓላማው ያደረገ አገር አቀፍ የሥራ ፈጠራ ሀሳብ ውድድር መርሃግብር የሥራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን ከማስተርካርድ ፋውንዴሽን ጋር በትብብር አዘጋጀ፡፡ ብሩህ…

በበዓል በእንስሳት እርድ ወቅት የሚተላለፉ በሽታዎች ለመከላክል ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 27 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በበዓል በእንስሳት እርድ ወቅት የሚተላለፉ በሽታዎች ለመከላክል ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባ ተገለጸ ። በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳት እና አሳ ሃብት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ፍቅሩ ረጋሳ ÷መጭውን የገና በዓል አስመልክተው…

የሲቪል፣ የፖለቲካ እና ለመብት ጥሰት ተጋላጭ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች መብት ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲቪል፣ የፖለቲካ እና ለመብት ጥሰት ተጋላጭ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች መብት ላይ ውይይት ማካሄዱን ጠቅላይ አቃቤ ህግ አስታወቀ፡፡ ውይይቱ በዋናነት ትኩረቱን ያደረገው የሶስተኛውን ብሔራዊ የሰብዓዊ መብት የድርጊት መርሃ ግብር ረቂቅ ሰነድ ላይ…

ለውጡ የመሀል ተዋናይነትና የዳር ተመልካችነትን አስቀርቷል -ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶች ተሳታፊነትና ተጠቃሚነት ያለበትን አሁናዊ ሁኔታ በተመለከተ ከሴት አደረጃጀቶች ጋር ውይይት ተደርጓል። በውይይቱ ላይ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እና የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ መለሰ አለሙ ተገኝተዋል።…

የገና በዓል ሲከበር እሳትና ድንገተኛ አደጋዎች እንዳይከሰቱ ጥንቃቄ ማድረግ ያስፈልጋል– ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ህብረተሰቡ የገና በዓልን ሲያከብር እሳትና ድንገተኛ አደጋዎች እንዳይከሰቱ ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለበት የአዲስ አበባ የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ። የአዲስ አበባ የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን…

በአማራና በኦሮሚያ ክልል የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራና በኦሮሚያ ክልል የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ፡፡ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ዘግይቶ በ2013 ዓ.ም በክልሉ የተሰጠው የ2012 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት ይፋ መደረጉን የየክልሎቹ ትምህርት…

ከ3 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ ባለሃብቶች በጎንደር ከተማ ለማልማት ጥያቄ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ ከ3 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ ባለሃብቶች በኢንቨስትመንት ለመሰማራት ጥያቄ ማቅረባቸውን የከተማ አስተዳደሩ ገለፀ፡፡ የከተማዋ የኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ ኃላፊ አቶ ባዩ አቡሃይ በአካባቢው ከዓመታት…