Fana: At a Speed of Life!

ከማዕድን ዘርፍ ባለፉት 4 ወራት 269 ነጥብ 1 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከማዕድን ዘርፍ ባለፉት አራት ወራት 269 ነጥብ 1 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ መገኘቱን የማዕድን እና ነዳጅ ሚኒስቴር አስታውቋል። በአራት ወር ውስጥ ከ3 ሺህ 600 ኪሎ ግራም በላይ ወርቅ ለውጪ ገበያ መቅረቡንም ነው ሚኒስቴሩ ያስታወቀው።…

በሽረ ከተማ ሰላማዊ እንቅስቃሴ መኖሩን በቦታው የሚገኙ የሰላም ሚኒስቴር የሰላምና ሰብዓዊ ድጋፍ ቡድን አባላት ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ሽረ ከተማ በአሁኑ ሰዓት ሰላማዊ እንቅስቃሴ መኖሩን በቦታው የሚገኙ የሰላም ሚኒስቴር የሰላምና ሰብዓዊ ድጋፍ ቡድን አባላት ገልጸዋል። ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ተጠሪ ተቋም የአደጋና ስጋት መከላከል ኮሚሽን ባልደረቦች ጋር…

ከአላማጣ ወደ መቐለ የሚሄደው ከፍተኛ የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር እየተጠገነ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከአላማጣ ወደ መቐለ የሚሄደው ከፍተኛ የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር እየተጠገነ ነው። በህወሓት ጁንታ ቡድን ጉዳት ደርሶበት የነበረው ከአላማጣ ወደ መቐለ የሚሄደው ከፍተኛ የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር እየተጠገነ ይገኛል።…

የልማት፣ የዴሞክራሲና የሰላም ስራዎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አቅጣጫ አስቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የልማት፣ የዴሞክራሲና የሰላም ስራዎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አቅጣጫ አስቀመጠ። የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ለሁለት ቀናት በተለያዩ ወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ሲያካሂድ የነበረውን መደበኛ ስብሰባ…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ሆስፒታል የሚገኙ የሀገር መከላከያ ሠራዊት አባላትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ሆስፒታል የሚገኙ የሀገር መከላከያ ሠራዊት አባላትን ጎበኙ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያን ከራሳቸው ያስቀደሙ ጀግኖች የመከላከያ ሠራዊት አባላት ሲሉ የገለጿቸውን ወታደሮች ዛሬ ማለዳ ላይ የገበኙ…

የሻሸመኔ ከተማ የወደፊት እጣ ፈንታ የሚወሰነው በዛሬዎቹ ነዋሪዎቿ ነው – የሻሻመኔ አባ ገዳዎች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሻሻመኔ አባ ገዳዎች ብሔርን ለይቶ ጥቃት የሚፈፅም እና ንብረት  ላይ ማንኛውንም ጉዳት የሚያደርስ ሰው ልጃችን አይደለም ሲሉ ውሳኔ አስተላለፉ። አባ ገዳዎቹ የሻሸመኔ ከተማ የወደፊት እጣ ፈንታ የሚወሰነው በዛሬዎቹ ነዋሪዎቿ ነውም ብለዋል።…

ስፖርት ለአንድነት እና ለሰላም መፍትሄ ነው- ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ስፖርት ለአንድነት እና ለሰላም አይነተኛ መፍትሄ መሆኑን የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ተናገሩ። የአፍሪካ ኦሊምፒክ ኮሚቴዎች ማህበር (አኖካ) ጠቅላላ ጉባኤውን በአዲስ አበባ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን አዳራሽ አካሄዷል። በጉባኤውም…

ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ዶክተር ውለታ የ2020 የዌብ ሰሚት ዓለም አቀፍ ውድድር አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ የላሊበላ ኔትወርክ መስራች ዶክተር ውለታ ለማ ፖርቹጋል በተካሄደው የ2020 የዌብ ሰሚት ዓለም አቀፍ ውድድር ላይ አሸናፉ፡፡ በጤናው ዘርፍ ላይ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ28 ዓመታት ልምድ ያካበቱት ዶክተር ውለታ ከሽልማቱ በኋላ…

አትሌት ገንዘቤ ዲባባ በቫሌንሺያ የተካሄደውን የግማሽ ማራቶን ውድድር አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በስፔን ቫሌንሺያ የተካሄደውን የግማሽ ማራቶን ውድድር አትሌት ገንዘቤ ዲባባ አሸነፈች፡፡ አትሌት ገንዘቤ ግማሽ ማራቶኑን በ1 ሰዓት ከ5 ደቂቃ ከ17 ማይክሮ ሰከንድ በሆነ ጊዜ አጠናቃለች፡፡ ሁለተኛ የወጣችው ኬንያዊቷ አትሌት ሼይላ ቼፕኪሩ 1…

የህወሓት ጁንታን ጭካኔ የሚያወግዙ ሰልፎች ተካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህወሓት ጁንታውን ጭካኔ የተሞላበት ድርጊት የሚያወግዙ ሰልፎች በማይካድራ፣ ቆቦ፣ አላማጣ ተካሄዱ። የሀገር መከላከያ ሰራዊት በትግራይ ክልል እያከናወነ ያለውን ህግ የማስከበር ዘመቻ እንደሚደግፉ አሳውቀዋል። ሰልፈኞቹ የትግራይ ህዝብ መልካም…