Fana: At a Speed of Life!

አሲዳማ አፈርን በኖራ በማከም ምርታማነትን ማሻሻል እንደቻሉ በአማራ ክልል የሚገኙ አርሶአደሮች ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 28 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አሲዳማ አፈርን በኖራ በማከም ምርታማነትን ማሻሻል እንደቻሉ በአማራ ክልል የሚገኙ አርሶአደሮች ገለጹ፡፡ በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን በአዊና በሌሎች በአሲዳማ አፈር ጉዳት በደረሰባቸው ቦታዎች ኖራን በመጠቀም የተሻለ ምርታማነት እያስመዘገቡ…

ለሀገር መከላከያ ሰራዊትና ቤተሰቦች እንዲሁም በዚህ ሂደት ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች ለመደገፍ የድጋፍ ማሰባሰቢያ ጉባኤ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ዳያስፖራ የተግባር ምክር ቤት አዘጋጅነት ለሀገር መከላከያ ሰራዊትና ቤተሰቦች፤ በዚህ ሂደት ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች ለመደገፍ ታላቅ የድጋፍ ማሰባሰቢያ የዙም ጉባኤ ተካሄደ። ትናንት በተካሄደው ዝግጅት ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት…

በኪስማዮ ሴክተር ስድስት የ5ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ አልሸባብ ጥቃት እንዳይሰነዝር እየሰራ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኪስማዮ ሴክተር ስድስት የተሰማራው የ5ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ አልሸባብ ጥቃት እንዳይሰነዝር የሚያስችል ስራ እያከናወነ መሆኑን አስታወቀ ፡፡ የሻለቃ ዋና አዛዥ ኮሎኔል አሰፋ መኮንን በአካባቢው የፀጥታ ጉዳይ ላይ ከሻለቃው አባላት…

555 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 1 ሺህ 252 ሰዎች ከቫይረሱ አገግመዋል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገው 5 ሺህ 379 የላቦራቶሪ ምርመራ 555 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 113 ሺህ 295 መድረሱንም ሚኒስቴሩ…

በህግ ማስከበር ሂደት ወቅት ሰግተው ከአላማጣ ወደ ቆቦ ተሻግረው የነበሩ ወገኖች ወደ ቀያቸው ተመልሰዋል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህግ ማስከበር ሂደት ወቅት ሰግተው ከአላማጣ ወደ ቆቦ ተሻግረው የነበሩ ወገኖች ወደ ቀያቸው ተመልሰዋል። የሰላም ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋሙ ብሄራዊ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ባልደረቦች በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል በተለያዩ አካባቢዎች በአካል…

በጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ የተመራ ከፍተኛ የአመራሮች ቡድን የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታልን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ የተመራ ከፍተኛ የአመራሮች ቡድን የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታልን ጎበኘ። በጉብኝቱ ላይ የሰላም ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ፍሬዓለም ሽባባው፣ የጤና ሚኒስትር ዲኤታ ክቡር ዶክተር ደረጀ ዱጉማ ፣ ብርጋዴር…