በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ሀይደር ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሚገኙ ተማሪዎች በጥሩ ደህንነት ላይ መሆናቸውን ተናገሩ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 26፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ሀይደር ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሚገኙ ተማሪዎች በጥሩ ደህንነት ላይ መሆናቸውን ተናገሩ፡፡
ተማሪዎቹ በአሁኑ ሰዓት የትምህርት አገልግሎት ቢቋረጥም በሰላማዊ ሁኔታ ውስጥ እንደሚገኙ ተናግረዋል።
በሀይደር ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል…