3ተኛው ሀገር ዓቀፍ የእግረኞችና የብስክሌተኞች ቀን በተለያዩ የኢትዮጵያ ከተሞች ተከበረ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሦስተኛው ሀገር ዓቀፍ የእግረኞችና የብስክሌተኞች ቀን በተለያዩ የኢትዮጵያ ከተሞች በድምቀት ተከብሮ ውሏል።
ሀገር ዓቀፉ የእግረኞችና የብስክሌተኞች ቀን "ከጳጉሜን እስከ ጳጉሜን እንደርሳለን" በሚል መሪ ቃል ነው የተከበረው፡፡
በዚሁ ወቅት…