ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ በኢትዮጵያ የስራ ዘመናቸውን ያጠናቀቁትን የአውስትራሊያ አምባሳደር አሰናበቱ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 25፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በኢትዮጵያ የስራ ዘመናቸውን ያጠናቀቁትን የአውስትራሊያ አምባሳደር አሰናበቱ፡፡
አምባሳደሩ በስንብቱ ወቅት በኢትዮጵያ በቆዩበት ጊዜ ለተደረገላቸው ትብብር ምስጋና ማቅረባቸውን ከፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት…