Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ በኢትዮጵያ የስራ ዘመናቸውን ያጠናቀቁትን የአውስትራሊያ አምባሳደር አሰናበቱ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 25፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በኢትዮጵያ የስራ ዘመናቸውን ያጠናቀቁትን የአውስትራሊያ አምባሳደር አሰናበቱ፡፡ አምባሳደሩ በስንብቱ ወቅት በኢትዮጵያ በቆዩበት ጊዜ ለተደረገላቸው ትብብር ምስጋና ማቅረባቸውን ከፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት…

ኤምባሲው ተቀማጭነታቸውን ካይሮ አድርገው ኢትዮጵያን ለሚሸፍኑ አምባሳደሮች በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ገለፃ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በግብፅ የኢትዮጵያ አምባሳደር ማርቆስ ተክሌ ተቀማጭነታቸውን ካይሮ አድርገው ኢትዮጵያን ለሚሸፍኑ አምባሳደሮች በትግራይ ክልል በተካሄደው ህግ የማስከበር ዘመቻ ዙሪያ ገለፃ አደረጉ። በቪዲዮ ኮንፈረንስ በተካሄደው ገለፃ ላይም የቦስኒያና ሄርዞጎቪኒያ፣…

በዚህ ሁሉ ግፍና መከራ እንዲንበረከክ የተሞከረው ሰራዊት ዛሬ መሰናክሉን አልፎ ዘመን የማይሽራቸውን ጀግኖች ሰጥቶናል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዚህ ሁሉ ግፍና መከራ እንዲንበረከክ የተሞከረው ሰራዊታችን ዛሬ ከዚያ ሁሉ መሰናክል አልፎ ዘመን የማይሽራቸውን ጀግኖች ሰጥቶናል። አስር አለቃ ዋቆ አላኬ እና ምክትል አስር አለቃ ሃብታሙ ተስፋዬ የሰሜን ዕዝ 20ኛ ቃሉ ክፍለ ጦር አባላት ሲሆኑ…

የቱርሚ-ኦሞ የአስፋልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታ 48 ኪሎ ሜትሩ የአስፋልት ግንባታ ስራ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቱርሚ-ኦሞ የአስፋልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታ 48 ኪሎ ሜትሩ የአስፋልት ግንባታ ስራ መጠናቀቁን የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ 57 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው መንገድ በመፋጠን ላይ ሲሆን ÷ ቀሪ የግንባታ ክፍሉን…

የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና እስከ ታህሳስ 30 ቀን ይጠናቀቃል- ትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር ባስቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና በሁሉም ክልሎች እስከ ታህሳስ 30 ቀን እንደሚጠናቀቅ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህን ተከትሎም የክልል ትምህርት ቢሮዎች ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመወያየትና…

ም/ከንቲባ አዳነች ኃይሌ ጋርመንት አካባቢ በ1 ቢሊየን ብር ወጪ እየተገነባ ያለውን የአትክልት ተራ የገበያ ማዕከል ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ሀይሌ ጋርመንት አካባቢ በ1 ቢሊየን ብር ወጪ እየተገነባ ያለውን የአትክልት ተራ የገበያ ማዕከል የግንባታ ሥራ ጎበኙ። ወይዘሮ አዳነች በማህበራዊ…

አየር መንገዱ የኮሮና ቫይረስ ክትባትን ለማጓጓዝ ዝግጅት አጠናቋል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኮሮና ቫይረስ ክትባትን ለማጓጓዝ ዝግጅቱን አጠናቆ ክትባቱ ለትራንስፖርት ዝግጁ እስከሚሆን ድረስ በመጠባበቅ ላይ እንደሚገኝ አስታውቋል። ክትባቱን ለማጓጓዝም የአሊባባው ሳይናው ግሎባል ድርጅት ጋር በአጋርነት…

በዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ለመከላከያ ሰራዊት ያላቸውን አጋርነት የሚገልጽ ዝግጅት አካሄዱ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 25፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ያላቸውን አጋርነትና ድጋፍ የሚገልጽ ዝግጅት አካሂደዋል። የመከላከያ ሰራዊት በከሃዲውና ጽንፈኛው ህወሓት ቡድን የተቃጣበትን ጥቃት መክቶ በፍጥነት ኢትዮጵያን…

በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ በ70 ሚሊየን ዩሮ ካፒታል ወደ ስራ የገባው የሶፍሌት ማልት ኢትዮጵያ መጋቢት ወር ላይ ምርት ይጀምራል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 25፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ በ70 ሚሊየን ዩሮ ኢንቨስትመንት ካፒታል ወደ ስራ የገባው የሶፍሌት ማልት ኢትዮጵያ ፋብሪካ መጋቢት ወር ላይ ምርት ይጀምራል ተባለ፡፡ ፋብሪካው በፈረንሳይ ቀዳሚ የጥራጥሬ ሰብሳቢ ሲሆን በ70 ሚሊየን ዩሮ…