Fana: At a Speed of Life!

አቃቤ ህግ አቶ ልደቱ አያሌው ላይ ያቀረበውን ሁለተኛ ክስ አሻሻለ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልል ጠቅሎይ አቃቤ ህግ አቶ ልደቱ አያሌው ላይ ያቀረበውን ሁለተኛ ክስ አሻሻለ። የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምስራቅ ምድብ ችሎት አቃቤ ሀግ ከዚህ በፊት ያቀረበው ክስ ተጣምሮ በመሆኑ እና ግልፅ ባለመሆኑ ተሻሽሎ አንዲቀርብ ለዛሬ…

የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ነገ መደበኛ ስብሰባውን ማካሄድ ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ነገ መደበኛ ስብሰባውን ማካሄድ ይጀምራል፡፡ የፓርቲው ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ከነገ አርብ ህዳር 25 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ በመደበኛ ስብሰባው በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ይመክራል፡፡ ኮሚቴው…

አቶ ኤሊያስ ሽኩር ከአኖካ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 24 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር ክቡር አቶ ኤሊያስ ሽኩር ከአፍሪካ የኦሊምፒክ ኮሚቴዎች ማህበር( አኖካ )ፕሬዚዳንት ሚስተር ሙስጠፋ ባራፍን ጋር ተወያይተዋል። አቶ ኤሊያስ ከፕሬዚዳንቱ ጋር ባደረጉት ውይይትም ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ስፖርት…

መንግስት ህግን ማስከበርና ዜጎችን የመጠበቅ ግዴታ ስለነበረበት ወደ ህግ ማስከበር ዘመቻ ገብቶ ነበር – አምባሳደር ሄኖክ ተፈራ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በፈረንሳይ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሄኖክ ተፈራ መንግስት ህግ ማስከበርና ዜጎችን የመጠበቅ ግዴታ ስለነበረበት ወደ ህግ ማስከበር ዘመቻ ገብቶ እንደነበር ገለጹ፡፡ አምባሳደር ሄኖክ "አይ ኦን አፍሪካ" በሚሰኘው ፕሮግራም ከፍራንስ 24 የቴሌቪዝን ጣቢያ…

በኤሌክትሪክ አገልግሎት አሰጣጥ የሚነሳው ቅሬታ መቀረፍ እንዳለበት ቋሚ ኮሚቴው አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመብራት አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ የሚያነሳው ቅሬታ እና እሮሮ መቅረፍ እንዳለበት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተፈጥሮ ሀብት፣ መስኖ እና ኢነርጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ህዝቡ አሳሰበ። ቋሚ ኮሚቴው ይህን ያሳሰበው፣ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎትን…

የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል መከላከል ጸጥታና ህግ ማስከበር አመራርና አባላት የደም ልገሳ ፕሮግራም አካሄዱ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 24 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል መከላከል ጸጥታና ህግ ማስከበር ዳይሬክቶሬት አመራርና አባላት የደም ልገሳ ፕሮግራም አካሄዱ። የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል መከላከል ጸጥታና ህግ ማስከበር ዳይሬክቶሬት ለሀገር ህልውና…

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርዱ በምእራብ እዝ ሆስፒታል ለሰራዊቱ አባላት የሚደረገውን የህክምና እርዳታ ተመለክተ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ መርማሪ ቦርድ በምእራብ እዝ ሆስፒታል ለሰራዊቱ አባላት የሚደረገውን የህክምና እርዳታ ተመለክተ። ሰሞኑን በምዕራብ ትግራይና በአጎራባቹ የአማራ ክልል ተዘዋውሮ የምርመራ ስራውን ሲያከናውን የነበረው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም…

የአካል ጉዳተኞችን የእኩል ዕድል ተሳታፊነትና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚያግዝ የተጠቃለለ ሕግ እየተዘጋጀነው-ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የአካል ጉዳተኞችን የእኩል ዕድል ተሳታፊነትና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚያግዝ የተጠቃለለ የአካል ጉዳተኞች ሕግ በመዘጋጀት ላይ መሆኑን የሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ ገለፁ። የአካል ጉዳተኞች ቀን በዛሬው እለት “አካል…

የድሬደዋና ባህርዳር ከተሞችን የመንግስት አገልግሎት በአንድ መስኮት ለመስጠት የሚያስችል የ1 ነጥብ 2 ሚሊየን ዩሮ የድጋፍ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 24 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የድሬደዋና ባህርዳር ከተሞችን የመንግስት አገልግሎት በአንድ መስኮት ለመስጠት የሚያስችል የ1 ነጥብ 2 ሚሊየን ዩሮ የድጋፍ ስምምነት በአውሮፓ ኮሚሽንና በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር መካከል ተፈርሟል። የድጋፍ ሥምምነቱ…