በመተከል ዞን ለተፈናቀሉ ዜጎች የተጀመረውን ድጋፍ ለማጠናከር ከከተማ አስተዳደሩ አመራሮች ጋር ውይይት ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በመተከል ዞን ለተፈናቀሉ ዜጎች የተጀመረውን ድጋፍ ለማጠናከር ከከተማ አስተዳደሩ አመራሮች ጋር ውይይት አካሂደዋል።
የአሶሳ ከተማ አስተዳደር አመራሮች፣ ባለሃብቶችና የተለያዩ የህብረተሠብ ክፍሎች በመተከል…