Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ያስወነጨፈቻትን ˝ኢት አር ኤስ ኤስ 1˝ ሳተላይት በይፋ ከቻይና ተረከበች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ከቻይናው ታዩዋን ከተማ የሳተላይት ማስወንጨፊያ ማዕከል ወደ ህዋ ያስወነጨፈቻትን ˝ኢት አር ኤስ ኤስ 1˝ ሳተላይት በይፋ ከቻይና ተረከበች። ኢትዮጵያ በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ ታህሳስ 10 ቀን 2012 ዓ.ም ሳይተላይቷን…

የቴሌኮም አገልግሎት በአላማጣ ሙሉ ለሙሉ ሲጀምር በሌሎች አካባቢዎች በከፊል ወደ ስራ ገብቷል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቴሌሎም አገልግሎት በአላማጣ ከተማ ሙሉ ለሙሉ ሲጀምር በሌሎች አካባቢዎች በከፊል መጀመሩን ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ፡፡ በከፊል የተጀመረባቸው አካባቢዎች ዳንሻ፣ በተርካን፣ ሁመራ፣ ሽራሮ፣ ማይጸምሪ እና ማይካድራ መሆኑንም አስታውቋል፡፡ በአሁኑ…

የብሄር ብሄረሰቦች ቀን እንደ እስከዛሬው ለይስሙላ ሳይሆን እኩልነትና ህብረ ብሄራዊ አንድነት በተጠናከረበት መልኩ ይከበራል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዘንድሮው የብሄር ብሄረሰቦች ቀን እንደ እስከዛሬው ለይስሙላ ሳይሆን እኩልነትና ህብረ ብሄራዊ አንድነት በተጠናከረበት መልኩ እንደሚከበር የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ አቶ አደም ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ…