የህግ ማስከበር ዘመቻውን ተከትሎ የውጭ ዲፕሎማሲው ስራ ምን ዓይነት ሚና ነበረው
https://www.youtube.com/watch?v=pr9zzIz88yY
የቴሌኮም አገልግሎት በአላማጣ ሙሉ ለሙሉ ሲጀምር በሌሎች አካባቢዎች በከፊል ወደ ስራ ገብቷል
አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቴሌሎም አገልግሎት በአላማጣ ከተማ ሙሉ ለሙሉ ሲጀምር በሌሎች አካባቢዎች በከፊል መጀመሩን ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ፡፡
በከፊል የተጀመረባቸው አካባቢዎች ዳንሻ፣ በተርካን፣ ሁመራ፣ ሽራሮ፣ ማይጸምሪ እና ማይካድራ መሆኑንም አስታውቋል፡፡
በአሁኑ…
የብሄር ብሄረሰቦች ቀን እንደ እስከዛሬው ለይስሙላ ሳይሆን እኩልነትና ህብረ ብሄራዊ አንድነት በተጠናከረበት መልኩ ይከበራል – አቶ አደም ፋራህ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዘንድሮው የብሄር ብሄረሰቦች ቀን እንደ እስከዛሬው ለይስሙላ ሳይሆን እኩልነትና ህብረ ብሄራዊ አንድነት በተጠናከረበት መልኩ እንደሚከበር የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አደም ፋራህ ገለጹ፡፡
አቶ አደም ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ…
መንግስት የህግ ማስከበር ስራውን አጠናቆ ወደ ልማት ስራው እንዲመለስ ትብብራችንን አጠናክረን እንቀጥላለን – በአዲስ አበባ ከተማ የሚኖሩ የትግራይ…
አዲስ አበባ ፣ህዳር 23 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መንግስት የህግ ማስከበር ስራውን በአጭር ጊዜ አጠናቆ ወደ ልማት ስራው እንዲመለስ ትብብራቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ በአዲስ አበባ ከተማ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ገለጹ፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ በሁሉም ክፍለ ከተሞች…
በትግራይ ክልል በሚገኙ ባንኮች ሒሳብ የከፈቱ እና ከትግራይ ውጭ ያሉ ደንበኞች በያሉበት አካባቢ ሒሳባቸውን ማንቀሳቀስ እንዲችሉ ተፈቀደ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትግራይ ክልል በሚገኙ ባንኮች ሒሳብ የከፈቱ እና ከትግራይ ውጭ ያሉ ደንበኞች በያሉበት አካባቢ ሒሳባቸውን ማንቀሳቀስ እንዲችሉ መፈቀዱን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስታወቀ።
በፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ በወንጀል ተጠርጥረው ሂሳባቸው እንዳይንቀሳቀስ…
መንግሥት በውስጥ ጉዳዩ ሕግና ሥርዓትን የማስከበር ሙሉ አቅም አለው -አምባሳደር ነብያት ጌታቸው
አዲስ አበባ ፣ህዳር 23 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአልጀሪያ የኢፌዴሪ ኤምባሲ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ነብያት ጌታቸው ከሬዲዮ አልጄሪያ ዓለም አቀፍ አገልግሎት ጋር በነበራቸው ቆይታ የፌደራል መንግስት በትግራይ ክልል እየሰራ ያለው ህግ የማስከበር ስራ በህግ የተሰጠውና በህገ-መንግስት በተደነገገው…
ዓመታዊ የፅዮን ማርያም ንግስ በዓልን ህዝቡ ያለምንም የፀጥታ ችግር እንዲያከብር የፀረ-ሽብር ልዩ ኮማንዶ ስኬታማ ስራ አከናውኗል – የፌደራል ፖሊስ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትግራይ ክልል መከላከያ ሰራዊቱ በተቆጣጠራቸው አካባቢዎች የህብረተሰቡ ሰላምና ደህንነት እንዲከበርና ህብረተሰቡ የዕለት ተዕለት ኑሮውን እንዲመራ ህግ የማስከበር ተግባር እያከናወነ እንደሚገኝ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።
ኮሚሽኑ ከሀዲው…