በአሚሶም ሴክተር ሶስት ሰላም ማስከበር ተልኮ ግዳጁን እየተወጣ የሚገኘው ስድስተኛው ዙር የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ዘማቾች ሜዳይ ተሸለሙ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት ሰላም አስከባሪ ሃይል (አሚሶም) ሴክተር ሶስት በሰላም ማስከበር ተልዕኮ ግዳጁን እየተወጣ የሚገኘው ስድስተኛው ዙር የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ዘማቾች ሜዳይ ተሸለሙ፡፡
የሜዳልያውን የሴክተር…