Fana: At a Speed of Life!

የሀገር መከላከያ ሰራዊትን ለማገዝ ሁለተኛ ዙር የአዲስ አበባ የህክምና ባለሙያዎች ልዑካን ወደ ስፍራው አቀኑ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከተለያዩ ሆስፒታሎች የተውጣጡ ከ60 በላይ የጤና ባለሙያዎች እና ሁለት ድጋፍ ሰጪ አምቡላንሶች ለመከላከያ ሰራዊት ሙያዊ ድጋፍ ለመሰጠት ወደ ስፍራው አቅንተዋል ። የአዲስ አበባ ከተማ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር…

ምክትል ጠ/ሚ አቶ ደመቀ መኮንን ከጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃይኮ ማስ ጋር ተገናኝተው በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች እና የሁለትዮሽ ግንኙነት ዙሪያ ተወያዩ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተለያዩ ሃገራት…

በህግ ማስከበር ሂደት ለተፈናቀሉና በተለያዩ አደጋ ውስጥ ላሉ ወገኖች ድጋፍ የማድረስ ስራ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል የተለያዩ አካባቢዎች በህግ ማስከበር ሂደት ለተፈናቀሉና በተለያዩ አደጋ ውስጥ ላሉ ወገኖች ድጋፍ የማድረስ ስራ በስፋት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ፡፡ የአደጋ ስጋት መከላከል ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ምትኩ ካሳ…

የመከላከያ ሰራዊት ሒዋነ ከተማን ከጁንታው እጅ ማስለቀቁን ሌተናል ጄኔራል ባጫ ደበሌ ተናገሩ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሰራዊቱ የራያ ግንባር ሒዋነ ከተማን ከጁንታው እጅ ማስለቀቁን ሌተናል ጄኔራል ባጫ ደበሌ ተናገሩ፡፡ ሌተናል ጄኔራል ባጫ ደበሌ ዛሬ በሰጡት መግለጫ አሁን ላይ የጁንታው ቡድን ወደ ዐዲ ጉደም መሸሹን…

ሰራዊቱ መቐለን እና የወንጀለኛው ጁንታ ቡድን አባላትን ለመቆጣጠር የሚያስችሉ ስትራቴጂክ ቦታዎችን ያዘ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሃገር መከላከያ ሰራዊት መቐለን እና የወንጀለኛው ጁንታ ቡድን አባላትን ለመቆጣጠር የሚያስችሉ ስትራቴጂክ ቦታዎች መያዙን አስታወቀ። የትግራይ ህዝብ ከመጀመሪያው ዕለት አንስቶ ለመከላከያ ሰራዊት ወገንተኝነቱን አሳይቷል። የሃገር…

በ24 ሰዓታት 769 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ14 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገው 5 ሺህ 271 የላብራቶሪ ምርመራ 769 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። ባለፉት 24 ሰዓታት የ14 ሰዎች ህይወት በቫይረሱ ምክንያት ያለፈ ሲሆን፥ በአጠቃላይ በኢትዮጵያ በቫይረሱ…

በመከላከያ ካምፕ ላይ ጥቃት መፈፀም በየትኛውም ሀገር ተቀባይነት የሌለው ነው- ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የህወሃት ቡድን በአገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ለተከሰቱ ጥፋቶች እና ከፍተኛ ወንጀሎች ተጠያቂ መሆኑን የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ ገለጹ። ቡድኑ በሀገር ጦር ሰራዊት ካምፕ ላይ የፈፀመው ወንጀል ሉዓላዊነት መዳፈርና በየትኛውም…

ከጥፋት ቡድኑ ነጻ በወጡ አካባቢዎች የመንግስት ተቋማት መሰረታዊ አገልግሎት መጀመሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በጠገዴ ወረዳ ቀራቅር መስመር ከህወሓት የጥፋት ቡድን ነጻ በወጡ አካባቢዎች የመንግስት ተቋማት አገልግሎት መስጠት ጀምረዋል፤ ሕዝቡም ወደ ዕለት ተዕለት እንቅስቃሴው ተመልሷል። ነፃ ከወጡት አካባቢዎች መካከል በከተማ ንጉስ፣ አዲ ረመፅና ቃፍታ ሁመራ…

የህግ የበላይነትን ለማስፈን እየተወሰደ ያለው እርምጃ ተጠናክሮ ቀጥሏል –  የመተከል ዞን ኮማንድ ፖስት

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመተከል ዞን እየተወሰደ ያለው ህግን የማስከበር ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የመተከል ዞን ኮማንድ ፖስት ሰብሳቢ ኮሎኔል አያሌው በየነ ገለጹ። ካለፈው ሃምሌ ወር ጀምሮ እስካሁን 280 ጸረ ሰላም ሃይሎች ላይ እርምጃ መወሰዱንም ነው የገለጹት።…