Fana: At a Speed of Life!

በህዳሴ ግድብ የግንባታ ሂደት ላይ ያተኮረ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዳሴ ግድብ የግንባታ ሂደት ላይ በኤሺያና ፓሲፊክ ሀገራት የሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችን ያሳተፈ ውይይት ተካሄደ፡፡ የኢፌዴሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና በኤሺያና ፓሲፊክ ሀገራት የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የግንባታ ሂደት…

ለቢሾፍቱ – ጨፌ ዶንሳ – ሰንዳፋ የአስፋልት ኮንክሪት የመንገድ ግንባታ የአፈር ቆረጣ እና የውሃ መፋሰሻ ቱቦ የማምረት ስራዎች እየተከናወነ…

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቢሾፍቱ - ጨፌ ዶንሳ - ሰንዳፋ የአስፋልት ኮንክሪት የመንገድ ግንባታ የአፈር ቆረጣ እና የውሃ መፋሰሻ ቱቦ የማምረት ስራዎች እየተከናወነ ይገኛል፡፡ መንገዱ የምስራቅ እና የሰሜን ሸዋን የሀገራችን ክፍሎችን በአቋራጭ የሚያስተሳስር ይሆናል፡፡…

በትግራይ ክልል እየተወሰደ ስላለው ህግን የማስከበር እርምጃ ለአትላንቲክ ካውንስል አባላት ገለጻ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል እየተወሰደ ስላለው ህግን የማስከበር እርምጃ መቀመጫውን አሜሪካ ላደረገው አትላንቲክ ካውንስል የምርምርና የጥናት ተቋም አባላት ገለጻ ተደረገ፡፡ ገለጻውን የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ…

በኢትዮጵያ ለተሰማሩ የሕንድና ባንግላዴሽ ባለሀብቶች በትግራይ ክልል እየተወሰደ ስላለው ህግ የማስከበር እርምጃ ገለጻ ተደርጓል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ለተሰማሩ የሕንድና የባንግላዴሽ ባለሀብቶች በትግራይ ክልል እየተካሄደ ስላለው የሕግ ማስከበር እርምጃ ማብራሪያ መሰጠቱን በሕንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዶክተር ትዝታ ሙሉጌታ ገለጹ። የሕወሓት ቡድን…

ዶናልድ ትራምፕ የፔንሲልቫኒያው የጆ ባይደን ውጤት እንዲታገድ ያቀረቡት አቤቱታ ውድቅ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጆ ባይደን በፔንሲልቫኒያ ያስመዘገቡት ውጤት ይታገድልኝ ሲሉ ያቀረቡት አቤቱታ ውድቅ ሆነ፡፡ የአሜሪካ ይግባኝ ሰሚ ችሎት ትራምፕ በግዛቲቱ የባይደን አሸናፊነት ውድቅ ይደረግ ዘንድ ያቀረቡትን ይግባኝ ውድቅ አድርጎታል፡፡…

በኦሮሚያ ክልል የ8ኛ ክፍል ፈተና ከኅዳር 30 እስከ ታኅሣሥ 2 ቀን ይሰጣል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልል ደረጃ የሚሰጠው የ8ኛ ክፍል ፈተና በኦሮሚያ ክልል ከኅዳር 30 እስከ ታኅሣሥ 2 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ እንደሚሰጥ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። በክልሉ ከመዋዕለ ሕፃናት ውጭ ያለው የመማር ማስተማር ሂደትም የፊታችን ሰኞ ይጀምራል…

በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የባለሙሉ ፕሮፌሰሮች ካውንስል ተመሰረተ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የባለሙሉ ፕሮፌሰሮች ካውንስል ተመሰረተ። የካውንስሉ ምስረታ ምሁራን ከሚኒስቴሩ ጋር በመቀናጀት የከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ ግቦችን ለማሳካትና በሃገር ልማት አስተዋጽኦ የሚያደርጉበትን መንገድ ለመፍጠር ያለመ ነው።…

የጁንታው ቡድን ልዩ ሃይል ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የጦር መሳሪያ በማስቀመጥ ህብረተሰቡን ያስቆጣ ተግባር ፈጽሟል – መከላከያ ሰራዊት

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጁንታው ቡድን ልዩ ሃይል ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የጦር መሳሪያ በማስቀመጥ ህብረተሰቡን ያስቆጣ ተግባር መፈጸሙን የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት አስታወቀ፡፡ “በራያ ግንባር የተሰለፈው የመከላከያ ሰራዊት በሚያከናውነው የህግ ማስከበር ተልዕኮ ተደጋጋሚ…

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ከፌዴሬሽን ምክር ቤት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ከፌዴሬሽን ምክር ቤት ጋር በመተባበር 15ኛውን የብሄሮች፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች ቀን በዓልን በማስመልከት ያዘጋጀው የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ የፓናል ውይይቱ “እኩልነትና ህብረ ብሄራዊ አንድነት ለጋራ…

በአንድ ሳምንት ብቻ 42 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከህዳር 11 እስከ ህዳር 17 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ ከ42 ሚሊየን 749 ሺህ ብር በላይ የሚያወጡ የተለያዩ የጦር መሳሪያዎች ጥይት፣ አደንዛዥ ዕጽ፣ ቡና፣ ግመሎች እና የተለያዩ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች በተለያዩ የጉምሩክ መቆጣጠሪያ ጣቢያዎች…