በ875 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ እየተገነባ ያለው የአርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ ሪፈራል ሆስፒታል በሚቀጥለው ዓመት ስራ ይጀምራል
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በ875 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ እየተገነባ ያለው የአርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ ሪፈራል ሆስፒታል በሚቀጥለው ዓመት ስራ እንደሚጀምር ዬኒቨርሲቲው የቢዝነስና ልማት ምክትል ፕሬዚዳንት ገልጸዋል፡፡
የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ዓለም ጸሃይ ጳውሎስ እና…