Fana: At a Speed of Life!

የህግ የበላይነትን ለማስፈን እየተወሰደ ያለው እርምጃ ተጠናክሮ ቀጥሏል –  የመተከል ዞን ኮማንድ ፖስት

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመተከል ዞን እየተወሰደ ያለው ህግን የማስከበር ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የመተከል ዞን ኮማንድ ፖስት ሰብሳቢ ኮሎኔል አያሌው በየነ ገለጹ። ካለፈው ሃምሌ ወር ጀምሮ እስካሁን 280 ጸረ ሰላም ሃይሎች ላይ እርምጃ መወሰዱንም ነው የገለጹት።…

በመዲናዋ የገጽ ለገጽ ትምህርት ህዳር 21 እንደሚጀመር ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የገጽ ለገጽ ትምህርት ህዳር 21 እና 28 2013 ዓ.ም እንደሚጀመር የመዲናዋ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። ቢሮው በግል ትምህርት ቤቶቸ ከ1ኛ ክፍል ጀምሮ ህዳር 21 2013 ዓ.ም እንደሚጀመር ከከተማ አስተዳደሩ…

በሱሉልታ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ12 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል የፊንፊኔ ዙሪያ ልዩ ዞን ሱሉልታ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ12 ሰዎች ህይወት አለፈ። የትራፊክ አደጋው በዛሬው እለት ከቀኑ 8 ሰዓት ገደማ ላይ መድረሱን ከሱሉልታ ወረዳ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ…

ቋሚ ኮሚቴው ኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሴቶች፣ ህጻናትና ማኅበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሴቶች፣ ህጻናትና ወጣቶች ጉዳይ ሚኒስቴር የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን በመከላከልና መቆጣጠር ረገድ እያከናወናቸው ያሉ ስራዎችን አስመልክቶ የመስክ ምልከታ…

በእነ ጃዋር መሀመድ የክስ መዝገብ ተከሳሾች ባቀረቡት ቅሬታ ላይ ዐቃቤ ህግ የፅሁፍ መቃወሚያውን አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ዐቃቤ ህግ በእነ ጃዋር መሀመድ የክስ መዝገብ ተከሳሾች ባቀረቡት ቅሬታ ላይ የፅሁፍ መቃወሚያውን አቀረበ፡፡ የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 1ኛ የወንጀል ችሎት የዐቃቤ ህግን መቃወሚያ ለመስማት ለህዳር 18 ቀን 2013 ዓ.ም በሰጠው ቀጠሮ መሰረት ዐቃቤ…

ተቋሙ አዲስ የቆጣሪ ማንበቢያ ዘመናዊ መሳሪያ በስራ ላይ አዋለ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 18 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ የቆጣሪ ማንበቢያ መሣሪያ ስራ ላይ ማዋሉን አስታወቀ፡፡ አዲሱ የቆጣሪ ማንበቢያ መሳሪያ ኮመን ሜትር ሪዲንግ ኢንስትሩመንት /CMRI/ የተሰኘ በእጅ የሚያዝ ዘመናዊ መሳሪያ ነው…

የግብፁ ፕሬዚዳንት  ነገ በደቡብ ሱዳን ጉብኝት ሊያደርጉ ነው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 18 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የግብጹ ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታህ አል ሲሲ በነገው ዕለት በደቡብ ሱዳን ጉብኝት እንደሚያደርጉ  ተገለፀ። ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታህ አል ሲሲ በነገው ዕለት ጁባ የሚገቡ ሲሆን ከደቡብ ሱዳኑ ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ጋር ውይይት እንደሚያደርጉ…

የኦሮሚያና ሶማሌ ክልል አፋን ኦሮሞና ሶማልኛን በሁለቱ ክልሎች ማስተማር በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያና ሶማሌ ክልል አፋን ኦሮሞና ሶማልኛን በሁለቱ ክልሎች ማስተማር በሚቻልባቸው ዝግጅቶች ላይ ተወያዩ፡፡ የኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ቶላ በሪሶና የሶማሌ ክልል አቻቸው አቶ መሀመድ ፈታህ መሀመድ በዝግጅቶቹ ላይ ውይይት አድርገዋል፡፡…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከአፍሪካ ህብረት ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአፍሪካ ህብረት ልዑክ ጋር መወያየታቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ልዑኩን በጽህፈት ቤታቸው ነው ተቀብለው ያነጋገሩት፡፡ ከልዑካኑ መካከል የቀድሞ የላይቤሪያ ፕሬዚዳንT ኤለን…

የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ እና የሳሲጋ ወረዳ ነዋሪዎች ለሃገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ እና በኦሮሚያ ክልል በምስራቅ ወለጋ ዞን የሳሲጋ ወረዳና የአከባቢው ነዋሪዎች ለሃገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ህግን ለማስከበር ራሱን…