ቢዝነስ በቤልጂየም የኢትዮጵያ ኤምባሲ የቡና ንግድ ማስተዋወቂያ ውይይት አዘጋጀ Feven Bishaw Nov 27, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤልጂየም የኢትዮጵያ ኤምባሲ የቡና ንግድ ማስተዋወቂያ ውይይት አዘጋጀ፡፡ “የኢትዮጵያን ቡና በቤልጂየምና በሉክዘምበርግ ማስተዋወቅ” በሚል ርዕስ የተዘጋጀው ማስተዋወቂያ ዓላማ የቤልጂየምና ሉክዘምበርግ ኩባንያዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ከደኖድ ወረዳ ነዋሪዎች ጋር እየተወያዩ ነው Feven Bishaw Nov 27, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ከደኖድ ወረዳ ነዋሪዎች ጋር እየተወያዩ ነው። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ የተመራ የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ልዑክ ወደ ዶሎ ዞን ደኖድ ወረዳ…
የሀገር ውስጥ ዜና የመንገድ ትራፊክ አደጋን ተከላክሎ በማሽከርከር ረገድ ሴት አሽከርካሪዎች ያላቸው ሚና የላቀ እንደሆነ ተገለፀ Tibebu Kebede Nov 27, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 18 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመንገድ ትራፊክ አደጋን ተከላክሎ በማሽከርከር ረገድ ሴት አሽከርካሪዎች ያላቸው ሚና የላቀ እንደሆነ ተገለፀ። የትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ሴት የብዙሃን ትራንስፖርት አሸከርካሪዎች፣ የትራንስፖርት ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት…
የሀገር ውስጥ ዜና ሁለት የቴሌኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ፈቃዶችን ለመስጠት የጨረታ መወዳደሪያ ሃሳብ መጠየቂያ ሰነድ ወጣ Tibebu Kebede Nov 27, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኮሙዩኒኬሽን ባለስልጣን ሁለት ብሄራዊ የቴሌኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ፈቃዶችን ለመስጠት የጨረታ መወዳደሪያ ሃሳብ መጠየቂያ ሰነድ ማውጣቱን ይፋ አደረገ። የገንዘብ ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር እዮብ ተካልኝ በሰጡት መግለጫ ውድድሩ ፍትሃዊ…
ቢዝነስ የኢትዮጵያ እና የኢንዶኔዥያ ቢዝነስ እና የንግድ ስብሰባ ተካሄደ Tibebu Kebede Nov 27, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2020 የመጀመሪያው የኢትዮጵያ እና የኢንዶኔዥያ ቢዝነስ እና የንግድ ስብሰባ ተካሄዷል፡፡ በቪዲዮ ኮንፈረንስ በተካሄደው ስብሰባ ላይ ከሃገራቱ የተውጣጡ የዘርፉ ባለድርሻ አካላትና ተዋናዮች መሳተፋቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ…
ጤና የትምህርት መቋረጥ በተማሪዎች ላይ ያሳደረው የስነ – ልቦና ጫና Feven Bishaw Nov 27, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=WagZYYShZKs
ፋና 90 በ1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ወጪ የሚገነባው የፑሽኪን አደባባይ – ጎተራ ማሳለጫ የመንገድ ግንባታ 46 በመቶ ተጠናቋል Feven Bishaw Nov 27, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=zyTOQbBNRg8
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ህዳር 24 እና 25 ቀን ይሰጣል Abrham Fekede Nov 27, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ህዳር 24 እና 25 ቀን እንደሚሰጥ ተገለጸ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ዛሬ ይፋ እንዳደረገው ፈተናው በሁለት ቀናት ይሰጣል፡፡ ትምህርት ቢሮው ተማሪዎች በተጠቀሱት…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ደቡብ ኮሪያ እና ቻይና በሰሜን ኮሪያ የኒውክሌር ፕሮግራም ዙሪያ ለመምከር ተስማሙ Abrham Fekede Nov 27, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ደቡብ ኮሪያና ቻይና በሰሜን ኮሪያ የኒውክሌር መርሃ ግብር ዙሪያ በከፍተኛ ባለስልጣናት ደረጃ ለመምከር መስማማታቸውን አስታወቁ፡፡ ይህ የተሰማው የደቡብ ኮሪያው ፕሬዚዳንት ሙን ጃ ኢን ከቻይና ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር ከተወያዩ በኋላ ነው ተብሏል፡፡…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ዶናልድ ትራምፕ በምርጫው መሸነፋቸውን ሊቀበሉ እንደሚችሉ ፍንጭ ሰጡ Feven Bishaw Nov 27, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በምርጫው መሸነፋቸውን ሊቀበሉ እንደሚችሉ ተናገሩ፡፡ ፕሬዚዳንት ትራምፕ በምርጫው በጆ ባይደን መሸነፋቸውን አምነው ሊቀበሉና ነጩን ቤተ መንግስት ሊለቁ እንደሚችሉ ፍንጭ ሰጥተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ከጋዜጠኞች…