Fana: At a Speed of Life!

ህግን የማስከበር እምርጃው የትግራይን ህዝብ ከህወሓት ጁንታ የመከላከል ዓላማ ያለው ነው – አቶ አህመድ ሽዴ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 18 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መንግስት በትግራይ ክልል እየወሰደ የሚገኘው ህግን የማስከበር እምርጃ የትግራይን ህዝብ ከህወሓት ጁንታ የመከላከል ዓላማ ያለው መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ ገለፁ። የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ መንግስት በትግራይ ክልል…

መንግስት በትግራይ በጀመረው ህግ የማስከበር ዘመቻ ውስጥ የሶስተኛ ወገን ተሳትፎ አያስፈልግም – አምባሳደር መለሰ አለም

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በኬንያ የኢፌዴሪ አምባሳደር መለሰ አለም "የፌዴራል መንግስት በትግራይ ክልል በጀመረው የህግ ማስከበር ዘመቻ ውስጥ የሶስተኛ ወገን ተሳትፎ አያስፈልግም" ሲሉ ተናገሩ። የኢትዮጵያ መንግስት በውስጥ ጉዳዩ ላይ የሌሎች ሀገራት ጣልቃ ገብነት…

በመዲናዋ ያለ ደረሰኝ ሽያጭ ሲያከናውኑ የነበሩ ከ22 በላይ ድርጅቶች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ያለ ደረሰኝ ሽያጭ ሲያከናውኑ የነበሩ ከ22 በላይ ድርጅቶች መያዙን የከተማ አስተዳደሩ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ። የአዲስ አበባ ከተማ ገቢዎች ቢሮ ባደረገው ድንገተኛ ክትትል ድርጅቶቹን በህግ ቁጥጥር…

ምክትል ጠ/ሚ አቶ ደመቀ መኮንን ከፈረንሳይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዦ ኢቭ ለድሪዮ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከፈረንሳይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዦ ኢቭ ለድሪዮ ጋር ተወያዩ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚህ ወቅት በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ ገለፃ አድርገውላቸዋል። በትግራይ…

የብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት አመራሮችና ሰራተኞች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ደም ለገሱ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ዋና ፅህፈት ቤት አመራሮችና ሰራተኞች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ደማቸውን ለገሱ። የደም ልገሳውን ያደረጉት የህወሃት ጁንታ በሀገር መከላከያ ሰራዊት የሰሜን እዝ ላይ የፈፀመውን ጥቃት ተከትሎ ህግ በማስከበር ዘመቻ ላይ…