Fana: At a Speed of Life!

በመተከል ዞን በ23 የጸረ-ሠላም ኃይሎች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን የጁንታውን የሕወሓት የጥፋት ተልዕኮ ይዘው በንጹኃን ዜጎች ላይ ጥቃት ሲያደርሱ በነበሩ 23 የጸረ-ሠላም ኃይሎች ላይ እርምጃ መወሰዱን የዞኑ ኮማንድ ፖስት አስታውቋል፡፡ የመከላከያ…

ከተማ አስተዳደሩ “ለሀገር ልጅ የማር እጅ” በሚል በወቅታዊ ችግሮች ለተጎዱ ወገኞች የድጋፍ ማሰባሰብያ መርሃግብር የፕላቲኒየም ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር "ለሀገር ልጅ የማር እጅ" በሚል በወቅታዊ ችግሮች ለተጎዱ ወገኞች የድጋፍ ማሰባሰብያ መርሃግብር የፕላቲኒየም ድጋፍ አደረገ፡፡ ድጋፉን ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ለድጋፍ መርሐግብር አዘጋጅ…

ፅንፈኛው ቡድን ደምስሼዋለሁ ብሎ የሀሰት ዜና ያሰራጨበት 21ኛ ክፍለጦር አሁንም በጀግንነት እና በከፍተኛ ድል  እንደቀጠለ ነው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፅንፈኛው ቡድን ደምስሼዋለሁ ብሎ የሀሰት ዜና ያሰራጨበት 21ኛ ክፍለጦር አሁንም በጀግንነት በከፍተኛ ድል እየገሰገሰ መሆኑን የክፍል ጦሩየኦፕሬሽን ምክትል አዛዥ ኮሎኔል መንግስቱ ደሴ ተናግረዋል። በራያ ግምባር ህግን የማስከበር ተልዕኮ የተሰጠው…

የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት እና የእስራኤሉ የስለላ ድርጅት ሞሳድ በሰላምና ደህንነት መስኮች ያላቸውን ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት እና የእስራኤሉ የስለላ ድርጅት ሞሳድ በሰላምና ደህንነት መስኮች እንዲሁም ሽብርተኝነትን በጋራ ለመከላከል ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማምተዋል። የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት…

የህወሓት አጥፊ ቡድን በራሱ ወገን ላይ የፈፀመው ተግባር የሚያሳፍር፣ አሳዛኝና ታይቶ የማይታወቅ ነው- የኳታር የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህወሓት አጥፊ ቡድን በራሱ ወገን ላይ የፈፀመው ተግባር የሚያሳፍር፣ አሳዛኝና ታይቶ የማይታወቅ መሆኑን የኳታር የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር አምባሳደር አብዱራሃማን አል ዶሰሪ ገለፀጹ። በኳታር የኢፌዲሪ ልዩ መልዕክተኛና…

ባለፉት 24 ሰዓታት 560 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 427 ሰዎች ደግሞ ከቫይረስ አገግመዋል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 5 ሺህ 789 የላቦራቶሪ ምርመራ 560 ሰዎች ኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። በዚህም በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 107 ሺህ 669…

ያለንበት ምእራፍ የተጀመሩ የልማት፣ የሰላምና የስርዓት ግንባታ ስራዎች ማስቀጠል የሚያስፈልግበት ነው- አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) “ያለንበት ምእራፍ የተጀመሩ የልማት፣ የሰላምና የስርዓት ግንባታ ስራዎች ሙቀተን በጠበቀ መልኩ ማስቀጠል የሚያስፈልግበት ነው” አሉ የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ። ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በዛሬው እለት…

ህግ በማስከበር ላይ ለሚገኘው መከላከያ ሰራዊትናለአማራ ልዩ ሀይል የህክምና አገልግሎት ሲሠጡ የቆዩ የህክምና ባለሙያዎች አቀባበል ተደረገላቸው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍቢሲ)በትግራይ ክልል እየተካሄደ በሚገኘው የህግ ማስከበር እርምጃ ወደ ግንባር ዘምተው የነበሩ የህክምና ባለሙያዎች አቀባበል ተደርጎላቸዋል። አቀባበል የተደረገላቸው በመጀመሪያው ዙር ወደስፍራው ያቀኑ የጤና ባለሙያዎችን ሲሆኑ÷የጤና ባለሙያዎቹ በሶስት…

በአዲስ አበባ ከ55 ሺህ ብር በላይ ሀሰተኛ ባለ 200 የብር ኖት ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በአዲስ አበባ በልደታ ክፍለ ከተማ ከ55ሺ ብር በላይ ሀሠተኛ ባለ200 የብር ኖቶች መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። ከተያዘው የብር ኖት ባለፈ አራት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያጣራ እንደሚገኝ…

አላስፈላጊ የዋጋ ንረት እንዳይከሰት በሚደረጉ ጥረቶች ላይ ሸማቹና የንግዱ ህብረተሰብ ከመንግስት ጎን ሊቆም ይገባል- የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አላስፈላጊ የዋጋ ንረት እንዳይከሰት በሚደረጉ ጥረቶች ላይ ሸማቹና የንግዱ ህብረተሰብ ከመንግስት ጎን ሊቆም እንደሚገባ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለፀ። የኢፌዴሪ ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እየተወሰደ ያለውን የህግ የበላይነትን የማስከበር…