Fana: At a Speed of Life!

በሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት እንዲፈጸም አድርገዋል በሚል የተጠረጠሩት ከፍተኛ መኮንኖች ለ2ኛ ጊዜ ፍርድ ቤት ቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሀገር መከላከያ ሰራዊት የሰሜን ዕዝ ሬዲዮ ግንኙነት በማቋረጥ በጦሩ ላይም አሰቃቂ የግድያ ወንጀል፤ የአካል ጉዳትና የጦር መሳሪያ ዝርፊያ እንዲፈፀም አድርገዋል ተብለው የተጠረጠሩ 7 ከፍተኛ መኮንኖች እና ሌሎች ከወታደራዊ መኮንኖች ውጪ ያሉ 5…

የመንግሥት የፋይናንስ ድርጅቶች በመጀመሪያው ሩብ ዓመት ከታክስ በፊት 3 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር አተረፉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመንግሥት የፋይናንስ ድርጅቶች በ2013 በጀት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት ከታክስ በፊት 3 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር አተረፉ፡፡ በመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ኤጀንሲ ሥር በፋይናንስ ዘርፍ የሚገኙ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ የኢትዮጵያ…

56 ኢትዮጵያውያን ከቤሩት ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 56 ኢትዮጵያውያን ዜጎች ከቤሩት ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ፡፡ ዛሬ ወደ ሃገራቸው የተመለሱት በዘጠነኛው ዙር ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ ተመዝግበው ከነበሩ ሰነድ አልባ ዜጎች መካከል መሆናቸውን ከቤሩት የኢትዮጵያ ቆንስላ ጄኔራል ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ…

በጋምቤላ ክልል በህወኃት ታቅዶ የነበረ የጥፋት ሴራ መክሸፉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በጋምቤላ ክልል በህወሃት ጁንታ ታቅዶ የነበረ የጥፋት ሴራ በህዝቡና በጸጥታ ኃይሉ የተቀናጀ ጥረት ማክሸፍ መቻሉን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ አስታወቁ። ጁንታው በክልሉ ዘርግቶት የነበረውን የጥፋት መረብ ሙሉ ለሙሉ ለመበጣጠስ በትኩረት…

የጋሸና ላሊበላ ሰቆጣ የአስፋልት ኮንክሪት መንገድ በተያዘው ዓመት እንደሚጠናቀቅ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 204 ነጥብ 8 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የጋሸና ላሊበላ ሰቆጣ የአስፋልት ኮንክሪት መንገድ በመጠናቀቅ ላይ መሆኑ ተገለፀ። የጋሸና ላሊበላ ሰቆጣ መንገድ አካል የሆነው የጋሸና ብልብላ አስፋልት ኮንክሪት መንገድ ከአጠቃላይ 105 ኪሎ ሜትር ውስጥ…

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከመሬትና መሬት ነክ ከሆኑ ጉዳዮች አገልግሎት ላይ ተላልፎ የነበረው እገዳ ተነሳ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከመሬትና መሬት ነክ ከሆኑ ጉዳዮች አገልግሎት ላይ ተላልፎ የነበረው እግድ መነሳቱ ተገለፀ። የአግልግሎት እገዳው ከህዳር 11 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ መነሳቱን የከተማ አስተዳደሩ የፕሬስ ሴክሬታሪያት መረጃ…

ቀደም ሲል የነበሩትን የንግድ ህጎች ማዳበር አስፈላጊ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ፣ ፍትህና ዴሞክራሲ እና የንግድና ኢንዱስትሪ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴዎች በተመራላቸው የንግድ ህግ ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ ላይ ከአስረጅዎች ጋር ተወያይተዋል። የቋሚ ኮሚቴዎቹ ማብራሪያና ግልጸኝነት የሚያስፈልጋቸው ጥያቄዎችን…

መንግስት በትግራይ ክልል የሰብዓዊ ድጋፍ ለሚሹ ዜጎች በተቀላጠፈ መልኩ ድጋፍ እንደሚያቀርብ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍቢሲ) መንግስት በትግራይ ክልል ድጋፍ ለሚሹ ዜጎች በተቀላጠፈ መልኩ ድጋፍ እንደሚያቀርብ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ እንዲሁም የሰብዓዊ ድጋፍ ከሚሰጡ አካላት ጋር በመሆን መንግስት የሰብዓዊ ድጋፍ ለማቅረብ…

ምክትል ጠ/ሚ አቶ ደመቀ መኮንን ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር ተወያዩ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በአውሮፓ ሃገራት የዲፕሎማሲ ተልዕኮ ጉዟቸው ዛሬ…

የህዳሴ ግድብ በሰኔ ወር የመጀመሪያውን ዙር ሃይል ማመንጨት ይጀምራል – ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በያዝነው አመት ሰኔ ወር ላይ የመጀመሪያውን ዙር ሃይል ማመንጨት እንደሚጀም የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ አስታወቁ፡፡ ሚኒስትሩ ዩሲኤል ከተሰኘ የዩናይት ኪንግደም ዩኒቨርሲቲ…