Fana: At a Speed of Life!

በወላይታ ሶዶ ከተማ በመርካቶ ገበያ ማዕከል ሰሞኑን በደረሰ የእሳት አደጋ ከ1 ቢሊየን ብር በላይ የሚያወጣ ንብረት መውደሙ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው በአደጋው ተጎጂ ከሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ተወያዩ፡፡ የወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ዶክተር እንድርያስ በዕለቱ የተነሳው የእሳት አደጋ በርካቶችን መና ያስቀረ…

ኢሰመኮ በኮንሶ ዞን አካባቢ ባገረሸ ግጭት መነሻነት ከኅዳር 1 እስከ ኅዳር 11 ቀን ድረስ 66 ሰዎች መገደላቸውን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በኮንሶ ዞን አካባቢ ባገረሸ ግጭት መነሻነት ከኅዳር 1 እስከ ኅዳር 11 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ 66 ሰዎች መገደላቸውን የደቡብ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮን ጠቅሶ አስታወቀ፡፡ ለዓመታት የተገነቡ ቀበሌዎችም…

አሜሪካ እና ስዊድን በትግራይ ክልል ለሰብዓዊ ድጋፍ 24 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ለሰብዓዊ ድጋፍ አሜሪካ ከ18 ሚሊየን ዶላር በላይ እና ስዊድን 6 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረጉ። አሜሪካ ያደረገችው ድጋፍ በሱዳን ስደተኛ ጣቢያ ለሚገኙ እና በኢትዮጵያ ውስጥ ለተፈናቀሉ ዜጎች አስፈላጊ ነገሮችን ለማቅረብ እንደሚውል…

አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ ከሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ኮሌጅ አባልና የዲፕሎማቲክ አካዳሚ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩሲያ ፌዴሬሽን የኢትዮጵያ ልዩ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ኮሌጅ አባልና የዲፕሎማቲክ አካዳሚ ዳይሬክተር አሌክሳንደር ቪ ያኮቬንኮን ጋር በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታና የዲፕሎማቲክ አካዳሚው የሚሰጣቸው…

6ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ ግንቦት 28 ቀን 2013 ዓ.ም እንዲሆን ሃሳብ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው ዓመት የሚካሄደው 6ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ የድምፅ መስጫ ቀን ግንቦት 28 ቀን 2013 ዓ.ም እንዲሆን ሀሳብ ቀረበ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር የምርጫ ረቂቅ የጊዜ ሰሌዳን አስመልክቶ የምክክር…

ብሪታንያ ከአውሮፓ ህብረት ጋር ስታካሂደው የነበረው ስምምነት ፍጻሜ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሪታንያ ከአውሮፓ ህብረት ከተለየች በኋላ በሚኖራት የንግድ ግንኙነት ላይ ያተኮረው ስምምነት መቋጫ ማግኘቱ ተሰምቷል፡፡ የብሪታንያ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ከስምምነቱ በኋላ የራሳችን ህግ እና የራሳችንን ዕጣፈንታ በእጃችን አስገብተናል ሲሉ…

የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ሳይንስ ካውንስል የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) "ሳይንስ ለኢትዮጵያ ልማትና ብልፅግና" በሚል መሪ ቃል የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ሳይንስ ካውንስል የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የጠቅላይ ሚኒስትር የማህበራ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ፕሮፈሰር ሂሩት ወልደማርያም፣ የሳይንስና ከፍተኛ…

ለሰላምና ልማት እንጂ ለኦነግ ሸኔ ቦታ የለንም- የደምቢዶሎ ከተማ ህዝብ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቄለም ወለጋ ዞን የደምቢዶሎ ከተማ ነዋሪዎች፣ የመንግስት ሰራተኞች እና የፀጥታ አካላት ኦነግ ሸኔን የማደን ዘመቻ አካሄዱ፡፡ የአሰሳ ስራው ለሶስት ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የቆየ መሆኑን የደምቢዶሎ ከተማ ኮሙኒኬሽን ገልጿል፡፡ ዘመቻውን…

ጠ/ሚ ዐቢይ የፈረንጆችን ገና ለሚያከብሩ የኢትዮጵያ ወዳጆችና የዳያስፖራ ማህበረሰብ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የፈረንጆቹ ገና ለሚያከብሩ የኢትዮጵያ ወዳጆችና የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ማህበረሰብ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር ገፃቸው ላይ መልካም የገና በዓል እና የደስታ በዓል ይሁንላችሁ…