የዜና ቪዲዮዎች ´´መንግስት ተደጋጋሚ ያደረገው የሰላም ጥሪን ጽንፈኛው አለመቀበሉን በፈጸመው ግፍ አሳይቷል´´ ምሁራን Meseret Awoke Nov 25, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=wfNcjx-Ffxo
የሀገር ውስጥ ዜና በሰበታ ከተማ መስጂድ አካባቢ ተጠምዶ የነበረ ፈንጂ በህብረተሰቡ ጥቆማ ከሸፈ Meseret Demissu Nov 25, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰበታ ከተማ 04 ቀበሌ መስጂድ አካባቢ ተጠምዶ የነበረ ፈንጂ ጉዳት ሳያደርስ በህብረተሰቡ ጥቆማ ከሸፈ፡፡ ፈንጂው መሀመድ ረጃ መስጂድ አካባቢ ተጠምዶ የተገኘ መሆኑን የሰበታ ከተማ አስተዳደር አስታውቋል፡፡ መስጂድ አቅራቢያ…
የዜና ቪዲዮዎች የመንግስት የህግ ማስከበር እርምጃ በምሁራን እይታ Meseret Awoke Nov 25, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=bsgOr34CYMI
የዜና ቪዲዮዎች የ8ኛ ክፍል ፈተና ከታህሳስ 1 እስከ 30 ባሉት ጊዜያት ውስጥ ይሰጣል Meseret Awoke Nov 25, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=0li3kKark38
የሀገር ውስጥ ዜና በጃን ሜዳ እንዲሰሩ የተደረጉ የአትክልት ነጋዴዎች በቅርብ ቀን ወደ ተዘጋጀላቸው የገበያ ማዕከላት ይዛወራሉ Meseret Demissu Nov 25, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህዝብ መተፋፈግን በመቀነስ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል ከአትክልት ተራ ተነስተው በጃን ሜዳ እንዲሰሩ የተደረጉ የአትክልት ነጋዴዎች በቅርብ ቀን ወደ ተዘጋጀላቸው የገበያ ማዕከላት እንደሚዛወሩ ተገለጸ። የአዲስ…
የዜና ቪዲዮዎች ህግ የማስከበር እርምጃውን ሁሉም ኢትዮጵያዊ ሊደግፍ ይገባል – ፖለቲከኞች Meseret Awoke Nov 25, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=e-xHvR9LDWM
የሀገር ውስጥ ዜና የጋምቤላ ከተማ የንግዱ ማህበረሰብ ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገቡ Tibebu Kebede Nov 25, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ከተማ የንግዱ ማህበረሰብ በሰሜን ዕዝ የመከላከያ ሰራዊት ላይ በጁንታው የህወሓት ቡድን የተፈጸመውን አሰቃቂ ጭፍጨፋ አውግዘዋል። የንግዱ ማህበረሰብ ተወካዮች ጋር ውይይይት ተካሂዷል። የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተንኳይ…
የሀገር ውስጥ ዜና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የጸረ ሰላም ሃይሎችን አጀንዳ ተቀብለው ወደ ጫካ የገቡ ወጣቶች ፍላጎቶቻቸውን በሰላማዊ መንገድ እንዲገልጹ ጥሪ ቀረበ Tibebu Kebede Nov 25, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጸረ ሰላም ሃይሎችን አጀንዳ ተቀብለው ወደ ጫካ የገቡ ወጣቶች ከድርጊታቸው ተቆጥበው ፍላጎታቸውን በሰላማዊ መንገድ ለመንግስት እንዲያቀርቡ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ጥሪ አቀረቡ። የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጌታሁን…
የሀገር ውስጥ ዜና የሲዳማ ክልል ብልጽግና ፓርቲ በየደረጃው የሚገኙ የመንግስትና የፓርቲ አመራሮች የተሳተፉበት መድረክ እየተካሄደ ነው Tibebu Kebede Nov 25, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ብልጽግና ፓርቲ በየደረጃው የሚገኙ የመንግስትና የፓርቲ አመራሮች የተሳተፉበት የ2013 በጀት ዓመት የአንደኛ ሩብ ዓመት አፈፃፀም ግምገማ መድረክ በሀዋሳ ከተማ እየተካሄደ ነው። የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕ/ር ቢኒያም ዳዊት ሙዝሙር በተመድ የህፃናት መብቶች ኮሚቴ አባል ሆነው በድጋሚ ተመረጡ Tibebu Kebede Nov 25, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሮፌሰር ቢኒያም ዳዊት ሙዝሙር በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የህፃናት ኮሚቴ ውስጥ በድጋሜ አባል ሆነው ተመረጡ። ፕሮፌሰር ቢኒያም ከፈረንጆቹ 2015- 2017 የኮሚቴው አባል የነበሩ ሲሆን በሊቀ መንበርነትም አገልግለዋል።…