Fana: At a Speed of Life!

በምስራቅ ጉጂ ዞን 14 የኦነግ ሸኔ አባላት ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ጉጂ ዞን ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 14 የኦነግ ሸኔ አባላት ላይ እርምጃ መወሰዱን የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ እንደ ክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ገለፃ የሽብር ቡድኑ ላይ እርምጃው የተወሰደው በዞኑ ጎሮ ዶላ ወረዳ ለጥፋት…

ምክትል ጠ/ሚ አቶ ደመቀ መኮንን ከቤልጂየም አቻቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከቤልጂየም አቻቸው ሶፊ ዊልምስ ጋር ተወያይተዋል። በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ እና በሁለቱ ሃገራት የሁለትዮሽ ግንኙነት ዙሪያ በጋራ መክረዋል። በትግራይ ክልል የተጀመረው…

ምክትል ጠ/ሚ ደመቀ መኮንን ከአውሮፓ ህብረት ምክትል ፕሬዚዳንት ጆሴፍ ቦሬል ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከአውሮፓ ህብረት ምክትል ፕሬዚዳንት ጆሴፍ ቦሬል ጋር ተወያይተዋል። አቶ ደመቀ ወደ ቤልጅየም በማቅናት ለጆሴፍ ቦሬል በኢትዮጵያ ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክቶ ገለፃ…

ሰራዊቱ አክሱም ከተማ በመግባቱ አካባቢው እየተረጋጋ ነው – የአክሱም ነዋሪዎች

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሠራዊት አክሱም ከተማ በመግባቱ አካባቢው እየተረጋጋ መሆኑን የከተማዋ ነዋሪዎች ተናገሩ። ነዋሪዎቹ በከተማዋ የተቋረጠው መብራትና ሌሎች አገልግሎቶች በአፋጣኝ እንዲጀመሩላቸው ጠይቀዋል። የሀገር መከላከያ ሰራዊት አክሱም ከተማን…

የጊኒ ዎርምን ለማጥፋት በሚቻልበት አግባብ ላይ የሚመክር መድረክ እየተካሄደ ነው

አበባ፣ ህዳር 16፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በኢትዮጵያ የጊኒ ዎርምን ማጥፋት በሚቻልበት አግባብ ላይ የሚመክር መድረክ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ መርሃ ግብሩ ለሁለት ቀናት እንደሚቆይ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታውቀዋል፡፡ በመድረኩ ጊኒ ዎርምን ለማጥፋት ዋና ዋና ተግዳሮቶች እንደሚለዩም…

የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከ8 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከተለያዩ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ያገኘውን ግምታቸው ከ8 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ የሆኑ ቁሳቁሶችን ድጋፍ አደረገ። በዚህም ከ400 በላይ የሆኑ ዊልቸሮችን፣ ከዘራ፣ ክራንችና የእጅ መደገፊያ፣ ዘይት፣…

ከዳንሻ እስከ አድዋ በነበረ አውደ ዉጊያ የጁንታው ኃይል ከፍተኛ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራ ደርሶበታል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሰሜን ምዕራብ ግንባር ከዳንሻ እስከ አድዋ በነበረ አውደ ውጊያ የጁንታው ኃይል ከፍተኛ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራ ደርሶበታል። በዚህ ውጊያ ከ10 ሺህ በላይ የጁንታው ሀይል መደምሰሳቸውን እና ከ15 ሺህ በላይ የነፍስ ወከፍ፣…

ኢትዮጵያ እና አልጄሪያ በፋርማሲዩቲካልስ ኢንዱስትሪ ዘርፍ በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአልጄሪያ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ነብያት ጌታቸው ከአልጄሪያ የፋርማሲዩቲካልስ ኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዶክተር ሎፍቲ ቤነብአህመድ በዘርፉ በትብብር ለመስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል፡፡ አምባሳደር ነብያት በሁለቱ…

ሃገራት በሌሎች የውስጥ ጉዳዮች ጣልቃ ያለመግባት መርህን ሊያከብሩ ይገባል – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃገራት በሌሎች የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ ያለመግባት መርህን ሊያከብሩ እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አሳሰቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያ ረጅም የሀገረ መንግስት ታሪክ ያላት ሃገር መሆኗን በመጥቀስ ከመጀመሪያዎቹ የመንግስታቱ ድርጅት…

በምስራቅ ሃረርጌ ዞን ከ110 በላይ የተለያዩ የጦር መሳሪያዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምስራቅ ሃረርጌ ዞን የተለያዩ የጦር መሳሪያዎችና ሌሎች ቁሳቁሶችን መያዙን የዞኑ ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ። የመምሪያው ኃላፊ ኮማንደር ናስር መሀመድ  እንደገለጹት የጦር መሳሪያዎቹ የተያዙት በዞኑ 20 ወረዳዎች በተደረገው ፍተሻ ነው። ከጥቅምት…