Fana: At a Speed of Life!

የቀድሞው የኒጀር ፕሬዚዳንት ማማዱ ታንጃ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የኒጀር ፕሬዚዳንት ማማዱ ታንጃ በ82 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ተሰማ፡፡ ማማዱ ታንጃ ከፈረንጆቹ 1999 እስከ 2010 በስልጣን መቆየታቸው የሚታወስ ነው፡፡ ከሁለት ጊዜ በላይ በስልጣን ለመቆየት ከሞከሩ በኋላ ግን…

ኮሚሽኑ በወቅታዊነት በሚከናወኑ ተግባራት የሚከሰቱ የመብት ጥሰቶችን ለመከላከል የቅሬታ መቀበያ ስልክ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በወቅታዊነት በሚከናወኑ ተግባራት የሚከሰቱ የመብት ጥሰቶችን ለመከላከል የቅሬታ መቀበያ ስልክ ማዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡ በህወሓት ፅንፈኛ ቡድን ላይ መንግስት የሚወስደውን ህግን የማስከበር እርምጃ ተከትሎ በአዲስ…

የብሔራዊ ጤና መረጃ ስርዓት አስተባባሪ ኮሚቴ በኢትዮጵያ የጤና መረጃ ላይ በተሰሩ ስራዎች ዙሪያ ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ ፣ህዳር 16 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ከመንግስትና ከአጋር ድርጅቶች የተዋቀረው የብሔራዊ ጤና መረጃ ስርዓት አስተባባሪ ኮሚቴ በኢትዮጵያ የጤና መረጃ አብዮት ላይ እስካሁን የተሰሩ ስራዎችን እንዲሁም የታዩ ክፍተቶች እና ተግዳሮቶች ዙሪያ ውይይት አካሄደ። የጤና ሚኒስትር ዶክተር…

መንግስት የህወሓት ቡድን በማይካድራ የፈፀመውን ጭካኔ የተሞላበት ተግባር አወገዘ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ መንግስት ህገ ወጡ የህወሓት ቡድን በማይካድራ በንጹሃን ዜጎች ላይ የፈፀመውን ጭካኔ የተሞላበት ተግባር አወገዘ። የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ይፋ ባደረገው ሪፖርት፥ የህወሓት ፅንፈኛ ቡድን ሀይሎች በማይካድራ በንፁሃን ዜጎች ላይ…

ተጨማሪ 388 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ10 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገው 4 ሺህ 91 የላቦራቶሪ ምርመራ 388 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 106 ሺህ 591 መድረሱንም ሚኒስቴሩ…

የህወሓት ጁንታ ታጣቂ ሃይል በማይካድራ የፈጸመውን ጭፍጨፋ በመቐለ ለመድገም ዝግጅት እያደረገ ነው- ሜ/ጀኔራል መሀመድ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህወሓት ጁንታ ታጣቂ ሃይል በማይካድራ የፈጸመውን ጭፍጨፋ በመቐለ ለመድገም ዝግጅት እያደረገ መሆኑን የመከላከያ ኢንዶክትሪኔሽን ዋና ዳይሬክተር ሜጄር ጀኔራል መሀመድ ተሰማ ተናገሩ። የትግራይ ህዝብ ሰራዊቱ በተቆጣጠራቸው ቦታዎች ሁሉ ለሰራዊቱ…

የህወሓት ቅጥረኞች የተዛባ መረጃን የማሰራጨት ተልዕኮን ተቀብለው ወደ ሱዳን ከሸሹ ዜጎች ጋር ተቀላቅለዋል- የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህወሓት ቅጥረኞች የተዛባ መረጃን የማሰራጨት ተልዕኮን ተቀብለው ወደ ሱዳን ከሸሹ ዜጎች ጋር እንደ ተቀላቀሉ ተዓማኒ መረጃ ማግኘቱን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ አስታወቀ። ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሀን እንዲሁም ዓለም አቀፍ ተቋማት ከእነዚህ…

የፌደራል ሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ የአዲስ አባባ የውክልና አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ያለው ከፍተኛ ወረፋ ተገልጋዮችን ለእንግልት የዳረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል ሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ የአዲስ አባባ የውክልና አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ያለው ከፍተኛ ወረፋ ተገልጋዮችን ለእንግልት የዳረገ ነው። ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ባደረገው ቅኝት የፌደራል በኤጀንሲው የአዲስ አባባ ቅርንጫፍ በነበረው…

በመዲናዋ ከ79 ሺህ በላይ ቤቶች በህገወጥ መንገድ መገንባታቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከ1 ሺህ 352 ሄክታር በላይ መሬት በህገወጥ መንገድ መያዙን እና ከ79 ሺህ በላይ ቤቶች ደግሞ በህገወጥ መንገድ መገንባታቸውን ጥናት አመለከተ። ጥናቱ ከ1997 ወዲህ እና ከ500 ካሬ ሜትር በላይ በሆኑ መሬቶች ላይ ያተኮረ…

በሃገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ ምክንያት በኢትዮ-ጂቡቲ ኮሪደር የሚደረገው የገቢ ወጪ እንቅስቃሴ ላይ ምንም አይነት ተጽዕኖ እንዳይኖር መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 15 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ምክንያት በኢትዮ-ጂቡቲ ኮሪደር የሚደረገው የገቢ ወጪ እንቅስቃሴ ላይ ምንም አይነት ተጽዕኖ እንዳይኖር መንግስት በትኩረት እየሰራ መሆኑ ተገለጸ። መንግስት ህግን ለማስከበርና የሃገሪቱን ደህንነት ለመጠበቅ በእኩዩ…