Fana: At a Speed of Life!

ባሌን የኦሮሚያ ቱሪዝም ማዕከል ለማድረግ መንግሥት እየሰራ እንዳለ አቶ አዲሱ አረጋ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 14፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማኅበራዊ ክላስተር አስተባባሪ በአቶ አዲሱ አረጋ የተመራው የኦሮሚያ ክልል መንግስት አመራር በባሌ ዞን ሮቤ ከተማ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎብኝቷል፡፡ በሮቤ ከተማ 60 ፕሮጀክቶች ከ3 ቢሊዮን ብር በላይ…

መንግስት የዜጎችን ደኅንነት ማረጋገጥ ቀዳሚው ተግባሩ አድርጎ መስራት ይገባዋል – የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት የዜጎችን ደኅንነት ማረጋገጥ ቀዳሚው ተግባሩ አድርጎ መስራት እንደሚገባው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ። የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዛሬ ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው ትናንት ታኅሣሥ 13 ቀን 2013 ዓ.ም…

ተጨማሪ 351 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 1 ሺህ 6 ሰዎች አገግመዋል

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ለ5 ሺህ 96 ሰዎች የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ ተደርጎ 351 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የጤና ሚኒስቴር እንዳስታወቀው በኢትዮጵያ ተጨማሪ 351 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 1 ሺህ 6…

በመተከል ዞን ከተፈጠረው የጸጥታ ችግር ጋር በተያያዘ እጃቸው አለበት የተባሉ አመራሮች በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2013 (ኤ ፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ መንግስት በመተከል ዞን ከተፈጠረው የጸጥታ ችግር ጋር በተያያዘ እጃቸው አለበት የተባሉ ከፍተኛ እና በየደረጃው የሚገኙ አመራሮችን በህግ ቁጥጥር ሥር ማዋል ጀምሯል፡፡ በዞኑ በተፈጠረው የጸጥታ ችግር እጃቸው ያለበትን፣…

በመተከል ዞን በንፁሃን ላይ በተፈፀመ ጥቃት የሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን በንፁሃን ላይ በተፈፀመ ጥቃት የሰዎች ህይወት ማለፉን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሃላፈ አቶ መለሰ በየነ አስታወቁ። በተፈፀመው ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት ህይወታቸው ካለፈው ባሻገር የአካል ጉዳት እና የንብረት…

በሀገር አቀፍ ደረጃ ሲያካሂድ የቆየው ብሄራዊ የማህበረሰብ ተኮር የምክክር መድረክ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር ለሶስት ተከታታይ ቀናት በሀገር አቀፍ ደረጃ ሲያካሂድ የቆየው ብሄራዊ የማህበረሰብ ተኮር የምክክር መድረክ ተጠናቀቀ። በማጠቃለያ ፕሮግራሙ ላይ የሰላም ሚኒስትር  ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካልሚል እንደተናገሩት በአንድ ሀገር ዘላቂ…

የደቡብ ክልል የሥራ ዕድል ፈጠራ ምክር ቤት መስራች ጉባኤ በሀዋሳ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል የሥራ ዕድል ፈጠራ ምክር ቤት መስራች ጉባኤ በሀዋሳ ተካሄደ። በጉባኤው ላይ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮችና የዘርፉ ባለድርሻ አካላት መገኘታቸውን ከክልሉ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳየች…

ለገበታ ለሀገር ፕሮጀክቶች 390 ሚሊየን ብር ገቢ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለገበታ ለሀገር ፕሮጀክቶች ባለሀብቶች እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 390 ሚሊየን ብር ገቢ አደረጉ። በከተማ አስተዳደሩ አስተባባሪነት ለገበታ ለሀገር ገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር በአዲስ አበባ ተካሂዷል። በመርሃ ግሩ ላይ የተለያዩ…

ፖሊስ ከ4 ሚሊየን ብር በላይና ከ430 ሺህ በላይ የተለያዩ ሀገሮች ሀሰተኛ የገንዘብ ኖቶችን ያዘ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የከተማዋን ደህንነት ለማስጠበቅ እያካሔደ ባለው ፍተሻ እስካሁን ከ4 ሚሊየን በላይ የኢትዮጵያ ብርና ከ430 ሺህ በላይ የተለያዩ አገሮች ሀሰተኛ የገንዘብ ኖቶችን መያዙን አስታወቀ። የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት…

የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ለኢፈርት ድርጅቶች ገለልተኛ ጊዜያዊ ባለአደራ አስተዳደር ሾመ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ለኢፈርት ድርጅቶች ገለልተኛ ጊዜያዊ ባለአደራ አስተዳደር መሾሙን ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አስታወቀ። ከፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግና ፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ የተዉጣጣ የምርመራ ቡድን በኢፈርት ድርጅቶች ላይ…