Fana: At a Speed of Life!

ኤምባሲው ካይሮ መቀመጫቸውን ላደረጉ የአፍሪካ ሀገራት አምባሳደሮች መንግስት እየወሰደ ስለሚገኘው ህግን የማስከበር እርምጃ በተመለከተ ማብራሪያ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በግብፅ የኢትዮጵያ አምባሳደር ማርቆስ ተክሌ ግብፅ ካይሮ መቀመጫቸውን ላደረጉ የአፍሪካ ሀገራት አምባሳደሮች መንግስት እየወሰደ ስለሚገኘው ህግን የማስከበር እርምጃ በተመለከተ ማብራሪያ ሰጥተዋል። በካይሮ ለሚገኙ ለተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት አምባሳደሮች…

አቶ ገዱ ለደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ማብራሪያ ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትሩ የደህንነት አማካሪ አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ለደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር መንግስት በህወሃት ውስጥ ባለው ቡድን ላይ እየተወሰደ ከሚገኘው ህግን የማስከበር እርምጃ ጋር ተያይዞ ማብራሪያ ሰጥተዋል። አቶ ገዱ ከጠቅላይ…

በሴካፋ ከ20 አመት በታች ውድድር ኢትዮጵያ የሱዳን አቻዋን ረታች

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ እና መካከለኛው አፍሪካ (ሴካፋ) ከ20 አመታች ውድድር የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ድል ቀንቶታል፡፡ ዛሬ ከሱዳን አቻው ጋር የተጫወተው ቡድኑ 3 ለ 2 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ በመጀመሪያው ጨዋታ ኢትዮጵያ በኬንያ 3 ለ 0 በሆነ ውጤት…

ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ከህወሓት ጋር ግንኙነት ላላቸውና የባንክ ሂሳባቸው ለታገደባቸው ድርጅቶች በጥሬ ገንዘብ እንዲከፈላቸው የሚያደርጉ አካላት ከድርጊታቸው…

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ከህወሓት ጋር ግንኙነት ላላቸውና የባንክ ሂሳባቸው ለታገደባቸው ድርጅቶች በጥሬ ገንዘብ እንዲከፈላቸው የሚያደርጉ አካላት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ አሳሰበ፡፡ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የሽብር…

በመዲናዋ የኤሌክትሪክ አውቶብስ የሙከራ ትግበራ ለማድረግ የዝግጅት ስራዎች እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የኤሌክትሪክ አውቶብስ የሙከራ ትግበራ ለማድረግ የዝግጅት ስራዎች በመከናወን ላይ መሆናቸው ተገልጿል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ የፋይናንስ እና የቴክኒካል ድጋፍ ለማግኘት ከተለያዩ ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር…

የአፍሪካ ማስክ ሳምንት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል (ማስክ) ሳምንት በኢትዮጵያ እንዲሁም በመላው አፍሪካ ከሕዳር 14 ቀን ጀምሮ እየተከበረ ነው፡፡ 'ማስክ አፍሪካ' በሚል መሪ ቃል የተጀመረው ንቅናቄ አፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብልን በአግባቡ ማድረግ…

የጸረ ጾታዊ ጥቃት ንቅናቄ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ”በሴቶች ላይ የሚከሰትን ጥቃት ባለመታዘዝ የብልጽግና ጉዟችንን እናስቀጥል” በሚል መሪ ቃል በኢትዮጵያ ለ15ኛ ጊዜ በዓለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለ29ኛ ጊዜ የሚከበረው 16 ብርቱካናማ ጸረ ጾታዊ ጥቃት ንቅናቄ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ።…