ቢቢሲ ሞኒተሪንግ ጠ/ሚ ዐቢይ ያልተናገሩትን ንግግር እንደተናገሩት አድርጎ ለሰራው ዘገባ ይቅርታ ጠየቀ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቢቢሲ ሞኒተሪንግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ያልተናገሩትን ንግግር እንደተናገሩት በመጥቀስ ለሰራው ሪፓርት ይቅርታ ጠየቀ።
ቢቢሲ ሞኒተሪንግ በትዊተር ገፁ ላይ ኢትዮጵያን በተመለከተ ትዊት ያደረግነውን የተሳሳተ ዘገባ…