የማይካድራ የንጹሃን ዜጎች ጥቃት በወቅቱ በስልጣን ላይ በነበረው የአካባቢው መስተዳድር የጸጥታ መዋቅርና “ሳምሪ” የወጣቶች ቡድን የተፈፀመ መሆኑ ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የማይካድራ የንጹሃን ዜጎች ጥቃት በወቅቱ በስልጣን ላይ በነበረው የአካባቢው መስተዳድር የጸጥታ መዋቅርና “ሳምሪ” የወጣቶች ቡድን የተፈፀመ መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ገለጸ።
ኮሚሽኑ ከሕዳር 5 እስከ ሕዳር 9 ቀን 2013 ዓ.ም…