Fana: At a Speed of Life!

የማይካድራ የንጹሃን ዜጎች ጥቃት በወቅቱ በስልጣን ላይ በነበረው የአካባቢው መስተዳድር የጸጥታ መዋቅርና “ሳምሪ” የወጣቶች ቡድን የተፈፀመ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የማይካድራ የንጹሃን ዜጎች ጥቃት በወቅቱ በስልጣን ላይ በነበረው የአካባቢው መስተዳድር የጸጥታ መዋቅርና “ሳምሪ” የወጣቶች ቡድን የተፈፀመ መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ገለጸ። ኮሚሽኑ ከሕዳር 5 እስከ ሕዳር 9 ቀን 2013 ዓ.ም…

በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 15 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ መልዕክት አስተላልፈዋል። ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በተላከው በመግለጫ÷ ርዕሰ መስተዳድሩ ህገ ወጡ የወያኔ ጁንታ ቡድን በኢትዮጵያ ብሄር…

መንግስት እና ህወሓት በተመሳሳይ ሚዛንና እኩል ስነ ምግባር የሚቀመጡ አይደሉም- አቶ ሀይለማሪያም

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 15 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት እና ህወሓት በተመሳሳይ ሚዛንና በእኩል ስነ ምግባር የሚቀመጡ አይደሉም ሲሉ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ሀይለማሪያም ደሳለኝ ገለፁ። የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ሀይለማሪያም በዛሬው ዕለት በፎሬን መፅሔት ላይ ሰፋ ያለ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከጣሊያን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሉጂ ዲ ማዮ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከጣሊያን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሉጂ ዲ ማዮ ጋር ተወያይተዋል። በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የሚመራ የመንግሥት ከፍተኛ ልዑክ ጣሊያን…

በትግራይ ክልል “በግፍ ተፈጽመዋል የተባሉ ወንጀሎችን” የሚያጣራ የምርመራ ቡድን ስራውን ጀምሯል – የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 15 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በትግራይ ክልል "በግፍ ተፈጽመዋል የተባሉ ወንጀሎችን" የሚያጣራ የምርመራ ቡድን ወደ ስፍራው በማቅናት ስራ መጀመሩን የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አስታወቀ። የሕወሓት የጥፋት ቡድን ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም በትግራይ ክልል በሚገኘው…

በአርባ ምንጭ ከተማ በተከሰተ የትራፊክ አደጋ የ9 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 15 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በአርባ ምንጭ ከተማ በተከሰተ የትራፊክ አደጋ የ9 ሰዎች ህይወት ማለፉን የዞኑ ፓሊስ መምሪያ ገለፀ፡፡ የዞኑ ፓሊስ አዛዥ ኮማንደር ረታ ተክሉ እንደገለፁት÷ ዛሬ ከረፋዱ 4:00 አካባቢ ከአርባምንጭ ወደ ኮንኮ ሲጓዝ…

በአብዛኛው የሀገሪቱ ክፍል ከሁለት ሰዓት በላይ ተቋርጦ የነበረውን ኃይል በአዲስ አበባና በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ማገናኘት ተጀምሯል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአብዛኛው የሀገሪቱ ክፍል ከሁለት ሰዓት በላይ ተቋርጦ የነበረውን ኃይል በአዲስ አበባና በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ማገናኘት መጀመሩን የኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ ዛሬ  ከቀኑ 7 ሰዓት  ጀምሮ ባጋጠመ የቴክኒክ ችግር…