ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ ከጣሊያኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ኮንቴ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 15 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የተላከ መልዕክት ለጣሊያኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ጁሴፔ ኮንቴ አቅርበዋል።
በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ…
የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አመራሮች እና ሰራተኞች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የደም ልገሳ እና የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ
https://www.youtube.com/watch?v=lBnodtj9B_E
በሰሜኑ የሃገሪቱ ክፍል ለተፈናቀሉ ዜጎች ፈጣን ምላሽ ለመስጠት የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ ቀጥሏል- ወይዘሮ ሙፈሪያት
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 15 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሰሜኑ የሃገሪቱ ክፍል ከወቅታዊ ሁኔታ ጋር ተያይዞ ለተፈናቀሉ ዜጎች ፈጣን ምላሽ ለመስጠት የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ መቀጠሉን የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፊሪያት ካሚል አስታወቁ።
ዘርፈ ብዙ የአስቸኳይ ጊዜ ቅኝት ቡድን በሰበሰበው ወቅታዊ…
የህወሃት ጁንታ በሚያናፍሰው ፕሮፓጋንዳ ህዝቡ መደናገር እንደሌለበት የሰራዊቱ አባላት አመለከቱ
አዲስ አበባ ፣ህዳር 15 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህወሃት ጁንታ በሚያናፍሰው ፕሮፓጋንዳ ህዝቡ ሊደናገር እንደማይገባው በህግ ማስከበር ዘመቻ ላይ የተሰማሩ የአገር መከላከያ ሰራዊት አባላት ተናገሩ።
ጁንታውን በመቆጣጠር ለህግ ለማቅረብ ዝግጁ መሆናቸውንም አረጋግጠዋል።
ኢዜአ…
ኢትዮጵያ እና ቻይና ለጋራ ብልፅግና አብረው የሚሰሩ አጋሮች
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ቻይና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የጀመሩበትን 50ኛ ዓመት በተለያዩ ስነ ስርዓቶች በማክበር ላይ ይገኛሉ።
የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ይ ጋር የ50ኛ…
አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በትግራይ ክልል እየተካሄደ ስላለው ዘመቻ ለሶማሊያው ፕሬዚዳንት ገለጻ አደረጉ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትሩ የደህንነት አማካሪ አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በትግራይ ክልል እየተካሄደ ስላለው ህግን የማስከበር ዘመቻ ለሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሞሃመድ አብዱላሂ ፋርማጆ ገለጻ አደረጉ፡፡
በዚህ ወቅትም እየተካሄደ ያለው ህግና ስርአትን የማስከበር…
ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅና የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ለማጠናከር ቃል ገቡ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 15 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የኢትዮጵያ እና የቻይና 50ኛ አመት የዲፕሎማቲክ ግንኙነትን በተመለከተ ከቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት ተለዋውጠዋል።
ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ባለፉት 50 ዓመታት ኢትዮጵያ እና ቻይና…
የቁም እንስሳት ነጋዴዎች ማህበር ከ4 ሚሊየን በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ባቀረቡት የድጋፍ ጥሪ መሰረት የቁም እንስሳት ነጋዴዎች ማህበር ከ4 ሚሊየን በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረገ፡፡
ማህበሩ 160 ሰንጋዎችን ጨምሮ 2 ሺህ ሊትር ዘይት ነው ድጋፍ ያደረገው፡፡
ይህም…