Fana: At a Speed of Life!

የቁልቢ ገብርኤል የንግስ በዓል በሠላም ተከብሮ እንዲጠናቀቅ ዝግጅት ማጠናቀቃቸውን የፀጥታ አካላት አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2013(ኤፍቢሲ) ዓመታዊው የቁልቢ ገብርኤል የንግስ በዓል በሠላም ተከብሮ እንዲጠናቀቅ አስፈላጊውን ዝግጅት ማጠናቀቃቸውን የምስራቅ ኢትዮጵያ የፀጥታ አካላት አስታወቁ፡፡ የሀረሪ ክልል፣ የድሬዳዋ አስተዳደር፣ የምስራቅና ምዕራብ ሐረርጌ ዞኖች የፖሊስ ኮሚሽኖችና…

በደቡብ ክልል ከዚህ ቀደም በተፈጠሩ የጸጥታ ችግሮች ተሳትፎ ያደረጉ 711 አመራሮች ከሀላፊነት ተነስተዋል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ከዚህ ቀደም በተፈጠሩ የጸጥታ ችግሮች ተሳትፎ ያደረጉ 711 አመራሮች ከሀላፊነት መነሳታቸውን የደቡብ ክልል የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሀላፊ ወይዘሮ ሰናይት ሰለሞን አስታወቁ፡፡ ሃላፊዋ በክልሉ የተካሄደውን የመንግስትና…

አስተዳደሩ በአማራ ክልል ለተፈናቀሉ ዜጎች 3 ሺህ ኩንታል የምግብ እህል ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በህግ ማስከበር ዘመቻው ለተፈናቀሉ የአማራ ክልል ዜጎች 3 ሺህ ኩንታል የምግብ እህል ድጋፍ አደረገ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ሠለሞን ፍስሀ እንደገለፁት…

የጋዜጠኛ እና አርቲስት ኢብራሂም ሀጂ አሊ ስርዓተ ቀብር ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 14፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የጋዜጠኛ፣ አርቲስት እና በአፋን ኦሮሞ ቋንቋ ዕድገት ውስጥ ትልቅ አስተዋፅኦ ያበረከተው ኢብራሂም ሀጂ አሊ ስርአተ ቀብር ተፈጸመ፡፡ ኢብራሂም ሀጂ አሊ ካለፈው ክረምት ጀምሮ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ የህክምና ክትትል ሲደረግላቸው ቆይቶ ትናንት…

እስራዔል በሁለት ዓመት ውስጥ ለአራተኛ ጊዜ ምርጫ ልታካሂድ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራዔል በሁለት ዓመት ውስጥ ለአራተኛ ጊዜ ወደ ጠቅላላ ምርጫ ልታመራ መሆኑ ተሰምቷል፡፡ ምርጫው የሚካሄደው መንግስቱን የመሰረቱት ሁለቱ ፓርቲዎች በበጀት ጉዳይ ላይ ባለመስማማታቸው ነው ተብሏል፡፡ መራጮች ከ12 ወራት በኋላ በመጋቢት ወር…

በየዕለቱ ከ300 በላይ የኮቪድ ታማሚዎች ወደ ጽኑ ህክምና እንደሚገቡ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በየቀኑ ኮቪድ-19 ከሚገኝባቸው ሰዎች ውስጥ ከ300 በላይ የሚሆኑት ጽኑ ህክምና እንደሚያስፈልጋቸው እና ከእነዚህ ውስጥ እስከ 50 የሚደርሱት የመተንፈሻ አካልን የሚረዳ ማሽን የሚያስፈልጋቸው መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የጤና ሚኒስትር…

ሊዮኔል ሜሲ ለባርሴሎና 644ኛ ጎሉን በማስቆጠር የፔሌን ክብረ ወሰን አሻሻለ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሊዮኔል ሜሲ ለባርሴሎና 644ኛ ጎሉን በማስቆጠር ለአንድ ክለብ ከፍተኛ ጎል በማስቆጠር በፔሌ ተይዞ የነበረውን ክብረ ወሰን አሻሻለ። አርጄንቲናዊው አጥቂ ትናንት ምሽት ሪያል ቫያዶሊድ ከባርሴሎና ባደረጉት የስፔን ላሊጋ የባርሴሎናን ሶስተኛ ግብ…

በሶማሌ ክልል ሸበሌ ዞን ቤርአኖ ወረዳ በቆላ የመስኖ ስንዴ እየለማ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ሸበሌ ዞን ቤርአኖ ወረዳ በቆላ የመስኖ ስንዴ እየለማ መሆኑን የክልሉ ከፍተኛ የሰብል ተመራማሪ ዶክተር አብዲ አህመድ ተናግረዋል፡፡ በአሁኑ ጊዜ በወረዳው 500 ሄክታር መሬት ተሸፍኖ ቡቃያው በጥሩ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ገልጸዋል።…

ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ ከዓለም የገንዘብ ድርጅት ዳይሬክተር ክርስታሊና ጆርጂዩቫ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከዓለም የገንዘብ ድርጅት(አይ ኤም ኤፍ) ዳይሬክተር ክርስታሊና ጆርጂዩቫ ጋር ተወያዩ። በሀብታምና በደኻ መካከል የኑሮ ልዩነትን ስለ ማጥበብ እና በአረንጓዴ ዐሻራ እንቅስቃሴ አማካኝነት በአየር ንብረት ለውጥ…

በአቶ ደመቀ መኮንን የተመራው ልዑክ ከሱዳን ሉዐላዊ ም/ቤት እና የሽግግር ወታደራዊ ም/ቤት ምክትል ሊቀ መንበር ሌ/ጄ መሐመድ ሐምዳን ዳጋሎ ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የተመራው ልዑክ ከሱዳን ሉዐላዊ ም/ቤት እና የሽግግር ወታደራዊ ም/ቤት ምክትል ሊቀ መንበር ሌተናንት ጄኔራል መሐመድ ሐምዳን ዳጋሎ ጋር ተወያየ። በሱዳን ካርቱም…