Fana: At a Speed of Life!

ሬውተርስና ቢቢሲን ጨምሮ የተሳሳቱና ሚዛናዊነት የጎደላቸው ዘገባዎችን በመሥራት የቀጠሉ መገናኛ ብዙኃን መኖራቸው ተጠቆመ

አዲስ አበባ ፣ህዳር 15 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሬውተርስና ቢቢሲን ጨምሮ የተሰጣቸውን ሙያዊ አስተያየት ችላ በማለት የተሳሳቱና ሚዛናዊነት የጎደላቸው ዘገባዎችን በመሥራት የቀጠሉ የውጭ የመገናኛ ብዙኃን መኖራቸውን የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን አስታወቀ። ባለስልጣኑ ለአዜአ በላከው…

የ2012 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ፈተና ከታህሳስ 1 እስከ 30 ባሉት ጊዜያት ውስጥ ይሰጣል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 15 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የ2012 ዓ.ም 8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ከታህሳስ 1 እስከ ታህሳስ 30 ቀን 2013 ዓ.ም ክልሎች በሚያወጡ መርሃ ግብር መሰረት እንደሚሰጥ የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። የትምህርት ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ሚሊየን ማቲዮስ በሰጡት መግለጫ በታህሳስ…

መንግሥት የሰጠውን የ72 ሰዓት ጊዜ በመጠቀም በርካታ የትግራይ ሚሊሻና ልዩ ኃይል አባላት እጅ እየሰጡ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መንግሥት የሰጠውን የ72 ሰዓት ጊዜ በመጠቀም እጅግ በርካታ የትግራይ ሚሊሻና ልዩ ኃይል አባላት በየግንባሩ እጅ እየሰጡ መሆኑን የአስቸኳይ ጊዜ መረጃ ማጣሪያ አስታወቀ። በአፋር ክልል በኩል ብዙዎች ገብተው እጅ የሰጡ ሲሆን በማይ ጸብሪ ተቆርጦ…

አቶ ጃዋር መሃመድ፣ በቀለ ገርባ እና ሃምዛ አዳነን ጨምሮ ሌሎች ተከሳሾች የንብረት እግድ ይነሳልን ሲሉ ያቀረቡት አቤቱታ ውድቅ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ ጃዋር መሃመድ፣ በቀለ ገርባ እና ሃምዛ አዳነ ወይም ሃምዛ ቦረናን ጨምሮ ሌሎች ተከሳሾች ዐቃቤ ህግ ያገደባቸውን የንብረት እግድ ይነሳልን ሲሉ ያቀረቡት አቤቱታ ውድቅ ሆነ፡፡  የንብረቱን እግድ በተለመለከተ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ…

የደቡብ ክልል መንግስት ለኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ የ5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ህዳር 15 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ክልል መንግስት ለኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ የ5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡ የኦሊምፒክ ኮሚቴውና የኢፌዴሪ ስፖርት ኮሚሽን ሃላፊዎች ከደቡብ ክልል አመራሮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ ላይ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ…

የህወሓት ቡድን ሲጠቀምበት የነበረ 32 ኩንታል አደንዛዥ እፅ ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 15 ፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት ቡድን ሲጠቀምበት የነበረ 32 ኩንታል አደንዛዥ እፅ ተያዘ፡፡ አደንዛዥ እፁ በተሽከርካሪ ተጭኖ ከሁመራ ወደ የተለያዩ አካባቢዎች ሊገባ ሲል መያዙን የአማራ ክልል ልዩ ኃይል ቴዎድሮስ ብርጌድ ዋና አዛዥ ኮማንደር ዘለቀ ምትኩ ለአብመድ…

አቶ ሞላ መልካሙ የጎንደር ከተማ ከንቲባ ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 15 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጎንደር ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት 8ኛ ዓመት 2ኛ አስቸኳይ ጉባዔውን እያካሄደ ነው። ምክር ቤቱ በጉባኤው አቶ ሞላ መልካሙን የከተማዋ ከንቲባ አድርጎ ሾሟል፡፡ በዛሬው ጉባኤ ሌሎች ልዩ ልዩ ሹመቶችን ያፀድቃሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ከጎንደር…

ሎዛ አበራ የቢቢሲ 100 ተጽዕኖ ፈጣሪ ሴቶች ውስጥ ተካታለች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ሎዛ አበራ ዓለም ላይ በቢሲ ከተመረጡ 100 ተጽዕኖ ፈጣሪ ሴቶች መካከል አንዷሆና ተመርጣለች፡፡ ቢቢሲ በዚህ አመት ለውጥን የሚመሩ እና ለውጥ የሚያመጡ 100 ሴቶችን በዓለም ዙሪያ የመረጠ ሲሆን ሎዛ አበራ በስፖርቱ ዘርፍ ከ100ዎቹ ተፅዕኖ ፈጣሪ…

ብሔራዊ የጀግኖችና የሕፃናት አምባ የተሰኘ የበጎ አድራጎት ድርጅት ተቋቋመ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 15 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ትብብር "ብሔራዊ የጀግኖችና የሕፃናት አምባ" የተሰኘ የበጎ አድራጎት ድርጅት መቋቋሙ ተገለፀ። ድርጅቱ የተቋቋመው በጦር ሜዳ ጉዳት ለደረሰባቸው አባላት እንክብካቤ ለማድረግና የሕይወት መሥዋዕትነት የከፈሉ የሠራዊት…

ዶናልድ ትራምፕ ሽንፈታቸውን አምነው መቀበላቸው ተሰምቷል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ዶናልድ ትራምፕ በፕሬዚዳንታዊ ምርጫ መሸነፋቸውን አምነው ተቀበሉ፡፡ ትራምፕ በምርጫው አልተሸነፍኩም ሲሉ ቢቆዩም በመጨረሻ የተመራጩን ጆ ባይደንአሸናፊነት አምነው ተቀብለዋል ነው የተባለው፡፡ የሃገሪቱ ጠቅላላ አገልግሎት አስተዳደር ጆ ባይደንን…