ሬውተርስና ቢቢሲን ጨምሮ የተሳሳቱና ሚዛናዊነት የጎደላቸው ዘገባዎችን በመሥራት የቀጠሉ መገናኛ ብዙኃን መኖራቸው ተጠቆመ
አዲስ አበባ ፣ህዳር 15 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሬውተርስና ቢቢሲን ጨምሮ የተሰጣቸውን ሙያዊ አስተያየት ችላ በማለት የተሳሳቱና ሚዛናዊነት የጎደላቸው ዘገባዎችን በመሥራት የቀጠሉ የውጭ የመገናኛ ብዙኃን መኖራቸውን የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን አስታወቀ።
ባለስልጣኑ ለአዜአ በላከው…