Fana: At a Speed of Life!

በአሜሪካ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከሚኒሶታና ሎስ አንጀለስ የቆንስላ ጽ/ቤቶች ጋር በመሆን በአሜሪካ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በአሜሪካ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከሚኒሶታና ሎስ አንጀለስ የቆንስላ ጽህፈት ቤቶች ጋር በመሆን በአሜሪካ በሁሉም ግዛቶች ከሚገኙ ከ500 ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ማህበራት ተወካዮች ጋር ውይይት አድርጓል፡፡ በቪዲዮ ኮንፈረንስ…

ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ የረጲ የደረቅ ቆሻሻ ሀይል ማመንጫን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል ዋና ስራ አስፈፃሚ ኢንጅነር አሸብር ባልቻ እና የከተማዋ ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ረጲ የደረቅ ቆሻሻ ሀይል ማመንጫን ጎብኝተዋል፡፡ የሀይል ማመንጫው አልፎ…

ቡድኑ ሃገር ለማፍረስ የሚጠቀመው የጭካኔ ስነ ልቦና የትግራይን ህዝብ አይወክልም- ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሮም ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የህወሃት ጁንታ ለህዝብና ለሃገር ሲል እጁን እንዲሰጥ ጠየቁ። ዛሬ በጣሊያን ሮም (Piazz Dell Esquilino) አደባባይ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በህወሃት ጁንታ ለተጨፈጨፉ…

በጉራጌ ዞን ቀቤና ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ11 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጉራጌ ዞን ቀቤና ወረዳ በፈረጀቴ ቀበሌ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ11 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተገለፀ። የህዝብ ትራንስፖርት አይሱዙ ቅጥቅጥ ከቦቴ ተሳቢ ጋር ተጋጭተው በተፈጠረ አደጋ ነው ጉዳቱ የደረሰው። በዚህም የ11 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ፣…

ባለፉት 24 ሰዓታት 433 የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ11 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት በኮሮናቫይረስ የ11 ሰዎች ሕይወት ማለፉን ተከትሎ በበሽታው የሞቱ ሰዎች ቁጥር 1 ሺህ 647 ደርሷል። ተጨማሪ 433 ሰዎች ኮሮና ቫይረሱ ሲገኝባቸው፣ 157 ሰዎች ደግሞ አገግመዋል። ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 4…

የሀገር መከላከያ ሰራዊት ሽሬን ከተቆጣጠረ በኋላ ከተማችን ሰላም ነች – ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) “የሀገር መከላከያ ሰራዊት ሽሬን ከተቆጣጠረ በኋላ ወደ ሰላማዊ እንቅስቃሴ ተመልሰናል” ሲሉ ያነጋገርናቸው የከተማዋ ነዋሪዎች ገለጹ። ነዋሪዎቹ የህወሃት ታጣቂ ሃይል እያለ እንቅስቃሴያቸው ተገድቦ በከፍተኛ ችግር ውስጥ እንደነበሩ ገልጸው…

ሰራዊቱ በሁሉም አቅጣጫ ድልን በመጎናጸፍ ወደ መቀሌ እየገሰገሰ ይገኛል – በመከላከያ ሰራዊት የህብረት ዘመቻ ዋና መምሪያ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህግ ማስከበር ዘመቻ የተሰማራው የሀገር መከላከያ ሰራዊት በሁሉም አቅጣጫ ድልን በመጎናጸፍ ወደ መቀሌ እየገሰገሰ እንደሚገኝ በኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት የህብረት ዘመቻ ዋና መምሪያ አስታወቀ። የመምሪያው ሃላፊ ተወካይ ብርጋዴል ጀኔራል…

በመተከል ዞን በዜጎች ላይ በተደጋጋሚ በሚደርሰው ጭፍጨፋ የተሰማሩ የጥፋት ተዋንያኖችን በፍጥነት አድኖ ለሕግ የማቅረብ እርምጃ ተጠናክሮ ይቀጥላል –…

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመተከል ዞን በዜጎች ላይ በተደጋጋሚ የሚደርሰው ጭፍጨፋ ሀገርን ለማፍረስ ከሚደረገው እኩይ ዓላማ የተለየ ባለመሆኑ በድርጊቱ የተሰማሩ የጥፋት ተዋንያኖችን በፍጥነት አድኖ ለሕግ የማቅረብ እርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ምክትል ጠቅላይ…

በትግራይ ክልል የተጀመረው ሕግን የማስከበር እርምጃ ሁለተኛ ምእራፍ ተጠናቅቋል- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በትግራይ ክልል የተጀመረው ሕግን የማስከበር እርምጃ ሁለተኛ ምእራፍ መጠናቀቁ እና የጁንታው አባላት በቀጣይ 72 ሰዓታት ውስጥ እጃቸው በሰላም እንዲሰጡ ጥሪ መቅረቡን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ መንግስት በትግራይ ክልል…

ከፅንፈኛው የህወሓት ቡድን መሪዎች ጋር ውይይት አይደረግም- የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የፌዴራል መንግስት እየወሰደ ከሚገኘው ህግን የማስከበር እምርጃ ጋር ተያይዞ ከፅንፈኛው የህወሓት ቡድን መሪዎች ጋር ውይይት እንደማያደርግ የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ ገለፁ። የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ አቶ ማሞ ምህረቱ ፤ እነርሱን ወደ ጠረቤዛ…